Lij Mame G Bilal (@mamemohammed4) 's Twitter Profile
Lij Mame G Bilal

@mamemohammed4

ID: 1566857213192425474

calendar_today05-09-2022 18:34:57

69 Tweet

448 Followers

317 Following

በጥባጭዋ🇪🇹 (@seadilove2) 's Twitter Profile Photo

#ጉንችሬ ትምርት ቤት ሳይሆን ሂጃብ እድንለብስ ያዘዘን አንድ አላህነዉ ማንም ተነስቶ ልብሱ ስላለንአንለብስም አሁልቁ ስላለንአናሆልቁም ትዛዙ ከላይነዉ የዚ አባት የዚ ወንድም እባ የፈሰሰዉለኔ ክብር ለኔ ነፃነት ለሴት ልጅ ክብር ብለዉነዉ መሰዋት

#ጉንችሬ ትምርት ቤት ሳይሆን ሂጃብ እድንለብስ ያዘዘን አንድ አላህነዉ ማንም  ተነስቶ ልብሱ ስላለንአንለብስም አሁልቁ ስላለንአናሆልቁም  ትዛዙ ከላይነዉ የዚ አባት  የዚ ወንድም እባ የፈሰሰዉለኔ ክብር ለኔ ነፃነት ለሴት ልጅ ክብር ብለዉነዉ መሰዋት
በርከፈት ጠንክር (@omagurag) 's Twitter Profile Photo

ሀቅ !!ሙስሊም መሆኑን ወንጀል አይደለም ሀይማኖታዊ አለባበስ ወንጀል ሊሆን አይችልም። ከትምህርት ገበታ ማግድ ባለባበሰቻው ሀይማኖታዊ መብታቸው ባደባባይ መጠቅ ነው። ይህን ተግባር አጥብቀን እንቃወማለን።Abdul Letife Yimamu Amnesty International Human Rights Watch Fana Media Corporation S.C. (FMC)

Abdul Letife Yimamu (@letifayimamu) 's Twitter Profile Photo

መጅሊስ በጉራጌ ዞን ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ተባረዋል ብዙ ትንኮሳዎችም እየገጠማቸው ነው በማን በኩል ከተባለ በአመራር በኩልና የአመራሮቹ ስራ አስፈፃሚ የሆኑ ማጋጨትን የሚፈልኩ የክርስትና እምነት ተከታይ ነን በሚሉ

<a href="/eiasc1/">መጅሊስ</a> በጉራጌ  ዞን  ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ከትምህርት  ገበታቸው  ተባረዋል ብዙ  ትንኮሳዎችም  እየገጠማቸው  ነው  በማን  በኩል  ከተባለ  በአመራር በኩልና የአመራሮቹ  ስራ  አስፈፃሚ  የሆኑ ማጋጨትን የሚፈልኩ  የክርስትና  እምነት ተከታይ  ነን በሚሉ
በጥባጭዋ🇪🇹 (@seadilove2) 's Twitter Profile Photo

በሲዳማ ክልል በንሳ ዳዬ ከተማ በነበረ ዳዕዋ #98 የሚሆኑ ሰዎች ወደ ተፈጠሩበት ሀይማኖት ኢስላም ተመልሰዋል! አሏሁ አክበር.. አላህ እኛንም እነሱንም በዲኑ ላይ ፅናቱን ይስጠን!

በሲዳማ ክልል በንሳ ዳዬ ከተማ በነበረ ዳዕዋ  #98 የሚሆኑ ሰዎች ወደ ተፈጠሩበት ሀይማኖት ኢስላም ተመልሰዋል!
አሏሁ አክበር..
አላህ እኛንም እነሱንም በዲኑ ላይ ፅናቱን ይስጠን!
Lij Mame G Bilal (@mamemohammed4) 's Twitter Profile Photo

✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ድምፅ ታፍኗል‼️ የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ከት/ት ገበታቸው ከራቁ 8ወር አስቆጥሯል😥 ✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ኾን ተብሎ በስነ ልቦና እንዲዳከሙ አሰቃቂ ግፎች ተፈጽሞባቸዋል‼️

✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ድምፅ ታፍኗል‼️
የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ከት/ት ገበታቸው ከራቁ 8ወር አስቆጥሯል😥
✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ኾን ተብሎ በስነ ልቦና እንዲዳከሙ አሰቃቂ ግፎች ተፈጽሞባቸዋል‼️
Lij Mame G Bilal (@mamemohammed4) 's Twitter Profile Photo

✍በሒጃባቸዉ ምክንያት በተርኾኘ፣ በጉንችሬ፣ ጋርባዶ፣ ማፌድ፣ ኧገዜ ት/ት ቤቶች የተገለሉ ሙስሊም ተማሪዎች ዛሬ በረመዷኑ ያ አላህ ብለው እጃቸውን ከፍ አድርገው እንባቸው ጉንጫቸውን አርሶ ጎንበስ በማለት ሱጁድ ላይ በርትተዋል!!

✍በሒጃባቸዉ ምክንያት በተርኾኘ፣ በጉንችሬ፣ ጋርባዶ፣ ማፌድ፣ ኧገዜ ት/ት ቤቶች የተገለሉ ሙስሊም ተማሪዎች ዛሬ በረመዷኑ ያ አላህ ብለው እጃቸውን ከፍ አድርገው እንባቸው ጉንጫቸውን አርሶ ጎንበስ በማለት ሱጁድ ላይ በርትተዋል!!
Lij Mame G Bilal (@mamemohammed4) 's Twitter Profile Photo

✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ጉዳይ የኢትዮጲያ ሙስሊሞች ጉዳይ ያልሆነ ይመስል ችላ ማለቱ ተበራክቷል😥 ⛔️ሙስሊሞች ኾይ ከጎናችን ቁሙ‼️ ⛔️ሙስሊሞች ኾይ አላህን ፍሩ እንተሣሠባለን የኛ በደል ልትታመሙ ይገባል ድምፃችሁን በአንድነት አስተጋቡ‼️

✍የእኖር ሙስሊም ተማሪዎች ጉዳይ የኢትዮጲያ ሙስሊሞች ጉዳይ ያልሆነ ይመስል ችላ ማለቱ ተበራክቷል😥

   ⛔️ሙስሊሞች ኾይ ከጎናችን ቁሙ‼️

  ⛔️ሙስሊሞች ኾይ አላህን ፍሩ እንተሣሠባለን የኛ በደል ልትታመሙ ይገባል ድምፃችሁን በአንድነት አስተጋቡ‼️
በጥባጭዋ🇪🇹 (@seadilove2) 's Twitter Profile Photo

የጉራጌ ክልል የእኖር ወረዳ ያሉት ተማሪዎችን ለቀጣይ ምኞታቸው ለማሳካት በ 6Kilo university ጉብኝት አደረጉ! ትማራላችሁ ሀገር ትገነባላችሁ ለሀገር ኩራት ትሆናላችሁ

የጉራጌ ክልል የእኖር ወረዳ ያሉት ተማሪዎችን ለቀጣይ ምኞታቸው ለማሳካት በ 6Kilo university ጉብኝት አደረጉ!

ትማራላችሁ ሀገር ትገነባላችሁ ለሀገር ኩራት ትሆናላችሁ
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

ጉራጌ ክልል እኖር ወረዳ ጉንችሬ ከተማ ከኢድ ሰላት በኋላ ሰላማዊ ሰልፍ ፍትህ ለኒቃቢስቶችና ለሙስሊም ተማሪዎች🙏🙏🙏

ጉራጌ ክልል እኖር ወረዳ ጉንችሬ ከተማ ከኢድ ሰላት በኋላ ሰላማዊ ሰልፍ ፍትህ ለኒቃቢስቶችና ለሙስሊም ተማሪዎች🙏🙏🙏
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድሚያ_ለእስልምናዬ_Challenge_1 #አንድነት_በመፈቃቀድ_እና_በመከባበር_የሚፈጠር_ትብብር_ነው #ለእሕቴ_ሒጃብ_መከበር_አብረኸኝ_ቁም #ከ2000_በላይ_ሙስሊም_ተማሪዎች_ፍትሕ_ተነፍገዋል #ከ35_በላይ_አባቶች_ወጣቶች_እስር_እቃወማለሁ

#ቅድሚያ_ለእስልምናዬ_Challenge_1
#አንድነት_በመፈቃቀድ_እና_በመከባበር_የሚፈጠር_ትብብር_ነው
#ለእሕቴ_ሒጃብ_መከበር_አብረኸኝ_ቁም
#ከ2000_በላይ_ሙስሊም_ተማሪዎች_ፍትሕ_ተነፍገዋል
#ከ35_በላይ_አባቶች_ወጣቶች_እስር_እቃወማለሁ
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_2 #አንድነታችን_የሚፀናው_የአግላይነት_ጥሪን_ስትቃወም_ነው #እሕቴ_በሒጃቧ_መማር_ተነፍጋለች #በድንበር_ሳልታጠር_የኢስላምን_ክብር_ለሚዳፈር_እታገለዋለሁ

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_2
#አንድነታችን_የሚፀናው_የአግላይነት_ጥሪን_ስትቃወም_ነው
#እሕቴ_በሒጃቧ_መማር_ተነፍጋለች
#በድንበር_ሳልታጠር_የኢስላምን_ክብር_ለሚዳፈር_እታገለዋለሁ
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_3 #ለመማር_ስል_እስልምናዬን_አልተውም #ኒቃብ_ለመልበስ_ስል_ትምሕርቴን_አላቆምም #ነገር_ግን_ኒቃቤ_ለብሼ_በክብር_እማራለሁ

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_3
#ለመማር_ስል_እስልምናዬን_አልተውም
#ኒቃብ_ለመልበስ_ስል_ትምሕርቴን_አላቆምም
#ነገር_ግን_ኒቃቤ_ለብሼ_በክብር_እማራለሁ
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_4 #በአንድ_ጀምበር_የምትጎናፀፈው_የትግል_ውጤት_የለም #በሐቅ_ላይ_የተመሠረተ_ትግል_የአቋምና_የፅናት_አምሳያ_ተጣማሪዎች_እስከ_ውጤት_ደጃፉ_ያደርሱታል #መሐል_ሰፋሪዎች_መሐል_ላይ_ይወርዳሉ

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_4
#በአንድ_ጀምበር_የምትጎናፀፈው_የትግል_ውጤት_የለም
#በሐቅ_ላይ_የተመሠረተ_ትግል_የአቋምና_የፅናት_አምሳያ_ተጣማሪዎች_እስከ_ውጤት_ደጃፉ_ያደርሱታል
#መሐል_ሰፋሪዎች_መሐል_ላይ_ይወርዳሉ
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_ቻሌንጅ_5 #ሂጃብ_ለአማኝ_ሴት_ለጌታዋ_ትእዛዝ_ያላትን_ቀናነት_እና_መታዘዝ_የምታሳይበት_ነው #ሂጃብ_ለሙስሊምዋ_ሴት_መከታዋና_እና_ክብርዋ_መታፈሬያዋና_ከለላዋ_ነው

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_ቻሌንጅ_5

#ሂጃብ_ለአማኝ_ሴት_ለጌታዋ_ትእዛዝ_ያላትን_ቀናነት_እና_መታዘዝ_የምታሳይበት_ነው 
#ሂጃብ_ለሙስሊምዋ_ሴት_መከታዋና_እና_ክብርዋ_መታፈሬያዋና_ከለላዋ_ነው
Omer Ahmed (@tewhidkidemya) 's Twitter Profile Photo

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_7 #ሒጃቤ_ኒቃቤን_አውልቄ_ብጥል_የምጥለው_ተራ_ጨርቅ_አይደለም_ክብሬንና_ስልጣኔዬን_እንጂ #እጃችሁ_ከኒቃቤ_ላይ_አንሱ

#ቅድምያ_ለእስልምናዬ_Challenge_7
#ሒጃቤ_ኒቃቤን_አውልቄ_ብጥል_የምጥለው_ተራ_ጨርቅ_አይደለም_ክብሬንና_ስልጣኔዬን_እንጂ
#እጃችሁ_ከኒቃቤ_ላይ_አንሱ