Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile
Tesfa Tefera

@timothy_tefera

#ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ክርስቲያን
#EOTC
#Civil_Engineer
#Highway_Engineer
“ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።” ያዕ. 1፥22

@ChelseaFC

ID: 1428002217907347456

calendar_today18-08-2021 14:34:15

38,38K Tweet

2,2K Followers

341 Following

Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

... ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማቴ. ፲፥፵፩ #ተክለሃይማኖት 💕🙏💕

... ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማቴ. ፲፥፵፩

#ተክለሃይማኖት
💕🙏💕
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

“ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም።” ዮሐ. 6፥35 #መድኃኔዓለም💕🙏💕

“ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም።” 
ዮሐ. 6፥35

#መድኃኔዓለም💕🙏💕
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

"እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ፣ ስለ በደላችንም ደቀቀ፣ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፣ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን" ኢሳ. ፶፫፥፭ #መድኃኔዓለም #ጥንተ_ስቅለት #ዕለተ_ዓርብ #የዕለተ_ዓርብን_ውለታ_አንዘንጋ_የማይዘነጋ_ነውና

"እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ፣ ስለ በደላችንም ደቀቀ፣ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፣ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን" ኢሳ. ፶፫፥፭

#መድኃኔዓለም
#ጥንተ_ስቅለት
#ዕለተ_ዓርብ #የዕለተ_ዓርብን_ውለታ_አንዘንጋ_የማይዘነጋ_ነውና
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

ተዘከረነ እግዚኦ። መድኃኔ ዓለም ሆይ፣ አስቀድመህ ፈያቴዊ ዘየማንን እንዳሰብከው አቤቱ አዳኝ ቤዛ በሚሆን መስቀልህ አስበን። አቤቱ ቸር ጠባቂ ነህና እንደ ዓይን ብሌን ጠብቀኝ። (መልክአ መድኃኔዓለም) #መድኃኔ_ዓለም #ቀዳሚት_ሰንበት

ተዘከረነ እግዚኦ።
መድኃኔ ዓለም ሆይ፣ አስቀድመህ ፈያቴዊ ዘየማንን እንዳሰብከው አቤቱ አዳኝ ቤዛ በሚሆን መስቀልህ አስበን። አቤቱ ቸር ጠባቂ ነህና እንደ ዓይን ብሌን ጠብቀኝ።
(መልክአ መድኃኔዓለም)

#መድኃኔ_ዓለም
#ቀዳሚት_ሰንበት
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

“መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ።” ዮሐ. 10፥14-15 #መድኃኔዓለም 💕🙏💕

“መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ።” 
ዮሐ. 10፥14-15

#መድኃኔዓለም 💕🙏💕
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

አክባሪው አምላክ ስላከበረህ🎤 ዛሬም ከኛ ጋር በመንፈስ አለህ ደጅ እንጠናለን በትህትና የጻድቅ ጸሎት ኃይል አላትና #ተክለሃይማኖት ጸሐይ ጸጋህ ይውጣልኝ በሠማይ🙏

አክባሪው አምላክ ስላከበረህ🎤
ዛሬም ከኛ ጋር በመንፈስ አለህ
ደጅ እንጠናለን በትህትና
የጻድቅ ጸሎት ኃይል አላትና
#ተክለሃይማኖት ጸሐይ 
ጸጋህ ይውጣልኝ በሠማይ🙏
Abba Henok Archbishop (@archbishophenok) 's Twitter Profile Photo

"… ሶበ ቦዕኩ ውስተ ዝንቱ ቤት፤ አዕረፈት ነፍስየ እምፃማ ዘረከበኒ በፍኖት፤ ኀበ ኀደረት ቅድስት ድንግል፤ ምስለ ፍቁር ወልዳ ኢየሱስ ክርስቶስ" እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ! ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፤ እጅግ ተቸግረናልና !

"… ሶበ ቦዕኩ ውስተ ዝንቱ ቤት፤ አዕረፈት ነፍስየ እምፃማ ዘረከበኒ በፍኖት፤ ኀበ ኀደረት ቅድስት ድንግል፤ ምስለ ፍቁር ወልዳ ኢየሱስ ክርስቶስ"

እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ !

ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፤ እጅግ ተቸግረናልና !
Abba Henok Archbishop (@archbishophenok) 's Twitter Profile Photo

"ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለ፳ኤል፤ ነዓ ርድዓነ፤ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ" እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ! አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፤ እጅግ ተቸግረናልና !

"ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለ፳ኤል፤ ነዓ ርድዓነ፤ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ"

እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ !

አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፤ እጅግ ተቸግረናልና !
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

“በዚያም  ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል፤” //ዳን. ፲፪፥፩ // #ቅዱስ_ሚካኤል_ሊቀ_መላእክት 💕🙏💕 #መልካም_በዓል

“በዚያም  ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል፤” //ዳን. ፲፪፥፩ //

#ቅዱስ_ሚካኤል_ሊቀ_መላእክት 💕🙏💕 

#መልካም_በዓል
ጽንዐት (@tsenat__tessema) 's Twitter Profile Photo

“ድንግል ሆይ ለችግረኛ የወርቅ ገንዘቡ አንቺ ነሽ። ሩቅ ሀገር ቢሔድ ቢራቆትም አያዝንም ልብስና ስንቁ አንቺ አለሽለትና።” ~ መልክዐ ማርያም ~

“ድንግል ሆይ ለችግረኛ የወርቅ ገንዘቡ አንቺ ነሽ። ሩቅ ሀገር ቢሔድ ቢራቆትም አያዝንም ልብስና ስንቁ አንቺ አለሽለትና።”

~ መልክዐ ማርያም ~
😇🤍 (@wudassie_jhad) 's Twitter Profile Photo

ድንግል ሆይ የቃልን ካንቺ ሰው መሆን ሥጋ መልበሱንም ጽንፍ እስከ ጽንፍ ካስተማሩ በልጅሽም ዕርፈ መስቀል የአሕዛብን ምድር ካረሱ የቃሉንም ድልብ በምድር ኹሉ ከዘሩ ሐዋርያት ጋር ወደ እኔ ነዪ!" [አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ]

ድንግል ሆይ የቃልን ካንቺ ሰው መሆን ሥጋ መልበሱንም ጽንፍ እስከ ጽንፍ ካስተማሩ በልጅሽም ዕርፈ መስቀል የአሕዛብን ምድር ካረሱ የቃሉንም ድልብ በምድር ኹሉ ከዘሩ ሐዋርያት ጋር ወደ እኔ ነዪ!"

      [አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ]
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

“በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ።” //መዝ. ፱፥፲፩// #ቅድስት_ድንግል_ማርያም #ጽዮን_ማርያም #ሰንበተ_ክርስቲያን

“በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ።”
//መዝ. ፱፥፲፩//
#ቅድስት_ድንግል_ማርያም
#ጽዮን_ማርያም
#ሰንበተ_ክርስቲያን
ጨረቃ (@mekdelawitasse1) 's Twitter Profile Photo

"ገጸ ንስር ዮሐንስ ነው ከፍ ብሎ በኅሊና ክንፎች ይበራልና የሰማይ ንስሮች እንደሆኑ እንደ ኪሩቤል ወደ አርያም ከፍታ ከፍ ከፍ ይላልና።"💞 ፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/መጽሐፈ ምስጢር ፬🕯🙏💝#ዮሐንስ

"ገጸ ንስር ዮሐንስ ነው ከፍ ብሎ በኅሊና ክንፎች ይበራልና የሰማይ ንስሮች እንደሆኑ እንደ ኪሩቤል ወደ አርያም ከፍታ ከፍ ከፍ ይላልና።"💞
፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ/መጽሐፈ ምስጢር
 ፬🕯🙏💝#ዮሐንስ
Tesfa Tefera (@timothy_tefera) 's Twitter Profile Photo

“ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁትም ምስክርነት የታረዱትን ሰዎች ነፍሶች ከመሠዊያው በታች አየሁ።” //ራእይ ፭፥፱// #ቅድስት_አርሴማ_ሰማእት!🙏

“ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁትም ምስክርነት የታረዱትን ሰዎች ነፍሶች ከመሠዊያው በታች አየሁ።” 
//ራእይ ፭፥፱//

#ቅድስት_አርሴማ_ሰማእት!🙏