Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile
Tewodros Belay

@tewodros_belay

«ጆሮ ገንጣይ!» የሚሉኝ ብዙዎች ናቸው፤ ወሬ ከጀመርኩ ለሰው ጆሮ የመጠንቀቅ ልምድ ስላልፈጠረብኝ መሰለኝ፡፡ ጥሩነቱ «ጆሮ ገንጣይ» እንጂ «ሀገር ገንጣይ» አለመባሌ ነው፡፡ ;)

ID: 1062381985

linkhttps://mobile.twitter.com/account calendar_today05-01-2013 07:07:33

1,1K Tweet

11,11K Takipçi

854 Takip Edilen

Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

«ላንቺ የማይተኙ የማያንቀላፉ፣ ብን ይበሉ እንደ ጉም ከምድረ ገጽ ይጥፉ» youtube.com/watch?v=UD0fA2…

Agegnehu Asegid (@agegnehuasegid) 's Twitter Profile Photo

ከትናንት ወደዛሬ ብዙ በማትራመድ ሀገር፣ ተራማጅ ሆነህ አንገትህን ደፍተህ ብዙ ለፍተሀል።ሰው ሀገሩን ሲወድ፣ ሰው ሀላፊነቱን ሲያከብር ምን ያህል እንደሚጓዝ ለብዙዎች ማሳያ ነህ! ስላወኳቸው እድለኝነት ከሚሰሙኝ መሀል ነህ። ናቲ ማን!አመሰግናለሁ!

ከትናንት ወደዛሬ ብዙ በማትራመድ ሀገር፣ ተራማጅ ሆነህ አንገትህን ደፍተህ ብዙ ለፍተሀል።ሰው ሀገሩን ሲወድ፣ ሰው ሀላፊነቱን ሲያከብር ምን ያህል እንደሚጓዝ ለብዙዎች ማሳያ ነህ!  ስላወኳቸው እድለኝነት ከሚሰሙኝ መሀል ነህ። ናቲ ማን!አመሰግናለሁ!
Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

መረጃ እና ታሪክ! ኢትዮጵያ ውስጥ ቀዳሚ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች ሁለት ነን። አንደኛው ነፍሱን ይማረውና ኢብራሂም ሻፊ ሲሆን ሌላኛው እኔ ነኝ። ሌላው በሙሉ «መጤ» ነው። ታሪክ ነውና ይመዝገብ!!! ☺

Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

ይድረስ W. Temesgen እና @sitinanu ወንድም Agegnehu Asegid «ሀገሬን ለ10 አለቆች ትቼ አልሄድም» እያለ የሚዝተው ዛቻ ሰርዞ ለጉዞ የተነሳው ሀገሩ በኮሎኔል እጅ ስለወደቀች መሆኑ ይታወቅለት ☺ ከምስጋና ጋር! ☺

Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

ወዳጅ ዘመዶቼ፣ እርዳታችሁን ፈልጌ መጣው። ባህራን ያሬድ ይባላል። የወንድሜ ልጅ ነው። የ4 ወራት ህፃን ሲሆን Congenital heart disease (የልብ አፈጣጠር ችግር) አጋጥሞታል። እባካችሁ ተጋግዘን እናሳክመው። መልዕክቱን እናጋራ! gofundme.com/f/bahrans-medi…

Mamelodi Sundowns FC (@masandawana) 's Twitter Profile Photo

𝙉𝘼𝙎𝙄𝙍 𝙄𝙎 𝙃𝙀𝙍𝙀!! 🔥 Masandawana, it's time to unleash the newest member of our striking department 𝐀𝐁𝐔𝐁𝐄𝐊𝐄𝐑 𝐍𝐀𝐒𝐈𝐑!👆🇪🇹 Let’s welcome the Ethiopian attacker to the Home of Champions 🦁👆 #Sundowns #WelcomeNasir

W. Temesgen (@jeberara1) 's Twitter Profile Photo

ጋሽ ፍቅሩ ኪዳኔ ''ከቀኃሥ አስተደደር የይድነቃቸው ተሰማ አስተዳደር ይሻላል'' ብለው ተናግረው ነበር። ይህንን ተከትሎ ታስሮ እንዲገረፍ ተወሰነ። ከገራፊዎች መካከል የጊዮርጊስ ደጋፊዎች በመኖራቸው ምክንያት ብዙም ሳይጎዳ ከእስር ወጥተል

ጋሽ ፍቅሩ ኪዳኔ ''ከቀኃሥ አስተደደር የይድነቃቸው ተሰማ አስተዳደር ይሻላል'' ብለው ተናግረው ነበር። ይህንን ተከትሎ ታስሮ እንዲገረፍ ተወሰነ።
ከገራፊዎች መካከል የጊዮርጊስ ደጋፊዎች በመኖራቸው ምክንያት ብዙም ሳይጎዳ ከእስር ወጥተል
Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

ምዕመናን ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይሄዱ መንገድ የሚዘጋ፣ የምዕመናን በቅድስት ቤተክርስቲያን መሰባሰብ የሚያስጨንቀው ሰይጣንን ብቻ ነው።

Tewodros Belay (@tewodros_belay) 's Twitter Profile Photo

''ዐይናችሁ ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን፣ ጆሯችሁ ወደ ቅዱስ ሲኖዶስ ይሁን'' ብፁዕ አቡነ ናትናኤል

World Athletics (@worldathletics) 's Twitter Profile Photo

Breaking the world record is an incredibly difficult achievement. Breaking the marathon world record is even more exceptional. Tigist Assefa is your World Athlete of the Year for Out of Stadia Events 👏 #AthleticsAwards