memi asrat(@MemiAsrat) 's Twitter Profile Photo

The Ethiopian Tewahedo Orthodox Church power is given by GOD our will to survive, but they will never destroy us they have tired every now & then‼️ የመውገያውን ብረት ብትቃወም ላንተ ይብስብሀል (የሐዋሪያት ሥራ 9፦5)

account_circle
Unique(@UniqueMoveon) 's Twitter Profile Photo

ሰው የሚለካው በክፉ ቀን ነውና በክፉ ቀን ከኦርቶዶክስ ጎን ስለነበራቺሁ በታሪክ መዝገብ ብቻ ሳይሆን በያንዳንዱ ልብ ውስጥም ታትማቺሆል! inEthiopia

ሰው የሚለካው በክፉ ቀን ነውና በክፉ ቀን ከኦርቶዶክስ ጎን ስለነበራቺሁ በታሪክ መዝገብ ብቻ ሳይሆን በያንዳንዱ ልብ ውስጥም ታትማቺሆል! #OrthodoxUnderAttack  #OrthodoxUnderAttackinEthiopia
account_circle
Liay(@Liay86208380) 's Twitter Profile Photo

አትሩጡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፈረሰኛው ይመጣል የዚችን ልጅ እምነትና ልበ ሙሉነትና የብልፅግና አራጅ ገበና የተጋለጠበት ነው።


account_circle
ምኒልክ ዛሬም ንጉስ ነው 💚💛❤️(@Menelik1896Adwa) 's Twitter Profile Photo

የዐቢይ የጸጥታ ኃይሎች ዛሬ ሌሊቱን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢን በኃይል ሰብሮ ለመግባት ማቀዳቸውን ብዙ መረጃዎች እየደረሱን ነው።




የዐቢይ የጸጥታ ኃይሎች ዛሬ ሌሊቱን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢን በኃይል ሰብሮ ለመግባት ማቀዳቸውን ብዙ መረጃዎች እየደረሱን ነው።
#EOTCUnderattack
#orthodoxunderattackinethiopia 
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
account_circle
Adebabay Media(@AdebabayMedia) 's Twitter Profile Photo

የ EOTC TV የኦሮምኛ ክፍልጋዜጠኛ እና 'እጅ የበዛበት የኦሮሞ ፖለቲካ እና ኢትዮጵያዊነት' መጽሐፍ ደራሲ ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ ዛሬ ታሥሯል።

የ EOTC TV የኦሮምኛ ክፍልጋዜጠኛ እና 'እጅ የበዛበት የኦሮሞ ፖለቲካ እና ኢትዮጵያዊነት' መጽሐፍ ደራሲ ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ ዛሬ ታሥሯል።
#orthodoxunderattackinEthiopia 
#OrthodoxUnderAttack
account_circle
Meron Ye Mareyam lij(@Meronyemareyam) 's Twitter Profile Photo

Ayalew Terefe, an Orthodox youth, who has been receiving treatment in Hawassa after he was brutally bludgeoned with sticks by a mob led by law enforcement agents in Shashemene in West Arsi Diocese has departed as a martyr on this day.

Ayalew Terefe, an Orthodox youth, who has been receiving treatment in Hawassa after he was brutally bludgeoned with sticks by a mob led by law enforcement agents in Shashemene in West Arsi Diocese has departed as a martyr on this day.#orthodoxunderattackinEthiopia
account_circle
Tilaye(@TarekegnTilaye) 's Twitter Profile Photo

27/2014 ዓ.ም/Sept 2/22 ደብረ ገነት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ከተናገሩት፤ ታዲያ ይህ ዕብደት ከነሐሴ በኋላ ተጸንሶ የተወለደ ነው ወይስ ለዘዴ ነበር ይህንን ያሉት?


account_circle