Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile
Middle Path

@middlepaz

ID: 2913546249

calendar_today10-12-2014 10:53:54

5,5K Tweet

5,5K Followers

218 Following

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

"ቤተመንግሥቱም ፓርላማውም ለህዝብ ክፍት የሚሆንበት ዘመን እንዲመጣ..." ዛሬ አብይ አህመድ

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

እንደመር እየተባለ ባለበት ሁኔታ እነሱ ዛሬም በዞረ ድምር ፖለቲካ መታመሳችን እንደቀጠለ ነው። “

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

እንደመር እየተባለ ባለበት ሁኔታ አንዳንዶቹ ግን ዛሬም በዞረ ድምር ላይ ይገኛሉ።

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

ለሀገር ሰላም እና ለዜጎች ድህነት ሲባል እንዲሁም ስለፍቅርና ይቅርታ ሲባል ብንደመር ሳይሻል አይቀርም። ማለቴ ከጠሚው ጎን ብንቆም የተሻለ ነው። አብይ ምንምኳ ኢህአዴግ ቢሆንም ሙሴም ያደገው ፈርኦን ጋር ነው በሚል እንደግፈው።

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

"ሀገራችንን ከወደድን ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሲነካ ብሄሩን እምነቱን ሳናይ ከጎኑ እንቁ" ጠ.ሚ አብይ አሕሠድ በዛሬው ሰልፍ እለት ከተናገሩት!!

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

"አይጥ በበላ ዳዋ አይመታ ግለሰቦችን ከህዝብ እንለይ" ጠ.ሚ አብይ አሕሠድ በዛሬው ሰልፍ እለት ከተናገሩት!!

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

Ambassador Estifanos, Ambassador of the State of Eritrea to Japan Ambassador Estifanos #Eritrea strongly condemns the attempt to incite violence, in today’s AA demonstration for peace, 1st of its kind in history of #Ethiopia

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

አደራ!!!! ከትግላችን ጋር ተያይዞ የታሰረ አንድም ሰው በማረሚያ ቤት እንዳይረሳ አደራ

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

ከትግላችን ጋር ተያይዞ የታሰረ አንድም ሰው በማረሚያ ቤት እንዳይቀር/እንዳይረሳ

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከደኢህዴን ሊቀመንበርነት በገዛ ፈቃዳቸው እንደለቀቁ ፋና ራዲዮ ዘገበ

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

እንዴት ነው ዘንድሮ? በገዛ ፈቃዳቸው ሀላፊነታቸውን የሚለቁ ፈቃደኞች እየበዙ ነው?

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

መጅሊሶች ሆይ! ጊዜው ሰዎች ሀላፊነታቸውን "በገዛ ፈቃዳቸውን" የሚለቁበት ጊዜ ስለሆነ በገዛ ፈቃዳቸሁ ከሀላፊነታችሁን ብትለቁ ነው የሚሻላችሁ።ዋ ኦዲት እየመጣባችሁ ነው!

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

እስኪ ከኛ በተለያየ አጋጣሚዎች የተቀነሱትም (-) ይሁን የተከፈሉትም (÷) ጋር እንደማመር

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

"የኛ ሃገር ሙስሊሞች... ገና ወደ ሃገሪቱ ፖለቲካ ተሣትፎም ያልተጠጉ ናቸው፡፡ ከሃገሪቱ ፖለቲካዊ ተሳትፎ የተገፉ ናቸው፡፡ ጠየቁ ከተባለ ትልቁ የሚጠይቁት የመስጊድ ግንባታ ፍቃድ ነው::" (ሸይህ ኺያር ሙሃመድ አማን@አዲስ አድማስ ጋዜጣ)

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

የመጅሊሱ አመራሮች ህዝበ ሙስሊሙን አባልተው ሊበሉት የሚያስቡ የቀን ጅቦች ናቸው!

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

ስናከብርህ ካወርድከን፤ ስንወድህ ከጠላሀን፤ ስናቀርብክህ ካረቅከን፤ ወንድመችን ስንልህ ጠላቶቼ ካልከን ፤ስለ ኡማው እናስብ ስንልህ አይይይ ስለ ራሴ ነው የማስበው ካልከን እኛ ምን እንላላን አላህ ልቦና ይስጥህ ከማለት።

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

"ጀዛአኩለሁም ኸይረን" ይላሉ ጠ.ሚው በአፋር ሰመራ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር

Middle Path (@middlepaz) 's Twitter Profile Photo

ከመናናቅና ከመጠላላት የውርደት ቁልቁለት ተላቀን ...የአስተሳሰብ ትንሳዔ የምንጎናፀፍበት ቀን ናፈቀኝ #ኢትዮ—ሙስሊሞች