Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile
Mesfin Biru

@mesfinbiru2

ከትናንሽ ኢትዮጵያዊ ንጥረ ነግሮች የተሰራሁ፣አቧሬ ቀበና፣ካዛንቺስ አጎዛ ገበያ፣ኡራኤል ገብሬል፣ሆያ ሆዬ፣ እንቁጣጣሽ፣የየኔታ ኩርኩም፣ሃ ግእዝ፣ ለግእዝ፣ሁካይብ ሉካይብ፣አቡጊዳ ሄውዞ፣መዝሙረ ዳዊት ደገማ

ID: 1286710571413508109

calendar_today24-07-2020 17:12:28

4,4K Tweet

1,1K Takipçi

1,1K Takip Edilen

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎችን ከቤት ንብረታቸው በኮሪዶር ልማት ስም እያፈናቀላችሁ፡ፊንፊኔ የኦሮሞ ነች፡ ኦሮሚያ ለኦሮሞ ብቻ፡ ብላችሁ ሚሊዮኖችን እያፈናቀላችሁ፡ አሰብን ለኢትዮጵያ ሳይሆን ለኦሮሚያ ነው ያሰባችኋት።የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄ ነጻነት ነው።

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

አዲሳባና የኦሮሚያ ክልል የኦሮሞ ንብረት ናቸው ባልክበት አፍህ አሰብን ለኢትዮጵያ እናስመልሳለን ብለህ ብትደነፋ የሚሰማህ የለም።አሰብን ያሰባችኋት በኢትዮጵያ ስም ለኦሮሚያ ሪፐብሊክ ነው።የሚሊዮኖች የዘር ተፈናቃዮች ስሜት ይሄ ነው።

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

አሰብን ለኢትዮጵያ ሳይሆን ለኦሮሚያ ሪፐብሊክ እንደምታስቧት እንኳን እኛ የፖለቲካ ሀሁ ያልቆጠረም ያውቀዋል። አዲሳባን ኬኛ ባልክበት አፍህ አሰብን የኢትዮጵያ ብትል የሚሰማህ እንደሌለ ሁሉ ነአምንን የሻቢያ ተላላኪ ማለትህ ድድብና ብቻ ነው።

Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን (@abrarsuleiman) 's Twitter Profile Photo

የዛሬ 6 አመት፣ ብዙዎቻችን አቢቹ መሲህ እያልን ስናንቆለጳጵስ፣ ትንቢት ተናጋሪው የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ይህን ተናግሮ ነበር። ጎልማሳው ዛሬም በህይወት አለ። አቢይ አገር መምራት አይችልም የሚለውን አቋሙንም አልቀየረም! #ኢትዮጵያ #Ethiopia

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

ከኦሮሚያ ግዛት ኦሮሞ ያልሆኑትን እየጨፈጨፋችሁ፡ እያፈናቀላችሁ፡ አዲሳባን የኦሮሚያ ብቻ እያላችሁ፡ የአዲሳባን ህዝብ ባይተዋር እያረጋችሁ፡ አሰብን ለማስመለስ ህይወታችሁንና ገንዘባችሁን ስጡ የምትሉ አይነደረቆች ግፈኞች የሚሰማችሁ የለም።

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

ከሁሉም የኢትዮጵያ ብሄሮች በድንበር አለኝታ እየተዋጋችሁና ህዝብን በዘር እያፈናቀላችሁ ባይናችን በብረቱ እያየን ስለሆነ፡ አሰብን የምትፈልጉት ለኦሮሚያ ሪፐብሊክ መሆኑን የ5 አመት ህጻን ይረዳዋል።ለሱዳንና ለደቡብ ሱዳን ድንበር ለቅቃችሁ?

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

እኛም አውቀናል ጉድጓድ ምሰናል። ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎችን ከኦሮሚያ እየነቀላችሁ፡ በተለይ አማሮችን በግፍ እየገደላችሁ፡ ያገሪቱን ዋና ከተማ የኛ ብቻ እያላችሁ፡ከሁሉም ብሄሮች በሃይል መሬት እየነጠቃችሁ፡ አሰብን ለኢትዮጵያ ብትሉ ማንም አያምናችሁ!

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

Ignorance Ferenjman, what the heck is happening in Arsi, Wolega, and Benishangul just in the last 2 months? More than 50 Amharas killed in cold-blood in Benishangul yesterday, more than 100 Amhara killed in Arsi, close to 3000 Amhara women and girls raped in Amhara state 😠

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

አቶ አብራር፡ ኢትዮጵያ የባህር በሯን ያጣችው በ1ኛነት በወያኔና በተቀጥላዎቹ በአማራ-ኦሮሞ አሽከሮቻቸው ጸረ ኢትዮጵያ ስነልቦና እና ድንቁርና ነው። ሃቀኛ የኢትዮጵያ አስተዳደር ሲመሰረት አገራችን ታሪካዊና ሕጋዊ መብቶቿን ታስከብራለች።

Andargachew Tsege (@andargachewtse2) 's Twitter Profile Photo

አሰቃቂ ኮመዲ በሆነው የኢትዮጵያ አጠቃላይ እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከመሳይ መኮንን ጋር ያደረገሁት ወይይት በሚቀጥለው ሊንክ ላይ ተተስተጋብቷል። youtu.be/8kZ5jTq73Vwsi=… ምን ይፈይዳል? እኔም አላውቅም። ሆኖም ዝምታ በመቶሽዎች ተገደው የተደፈሩ

Mesay Mekonnen (@mamamesay) 's Twitter Profile Photo

ሰውዬው ያለፉትን ሁለት ቀናት በሚቆጣጠራቸው ቴሌቪዥኖች ላይ አርቲቡርቲውን ሲያንደቀድቀው ነበር። ያው ለመስማት እጅግ የሚከበድ እንደሆነ ምንም ጥርጥር የለውም። እጅ እጅ የሚል፥ ድርቅ ያለ፡ አሁን አሁንማ ድምጹ ሁሉ እንደቢንቢ ጆሮ ላይ የሚቀፍ

Mesfin Biru (@mesfinbiru2) 's Twitter Profile Photo

አቶ መሳይ፡ ሰላም ነህ? ዩቲዩብ መስመርህ ተዘግቶ ነው ወይስ በግል አለመመቻቸት? አጭርም ቢሆን ዝርዝር ውስጥ ሳትገባ ለብዙ ሺህ ተከታዮችህ የጽሁፍ ወይም የቪዲዮ መግለጫ ብትሰጠን መልካም ይሆናል። ሰላም ከነቤተሰብህ።

Andargachew Tsege (@andargachewtse2) 's Twitter Profile Photo

ግፍ በአደባባይ ሱፍ ለብሶ፣ ከረቫት አድርጎ፣ በእብሪት ሲንጎማለል፣ እኛ በግፈኞች ላይ ጣታችንን መጠቆም ሊያሳፈረን አይገባም። “የኔ ዘመን ቀይ ሽብር ከደርግ ዘመኑ ቀይ ሽብር በብዙ እጥፍ የከፋ ይሆናል!።” አብይ አህመድ ይህ አባባል በብርሃኑ ነጋ

ግፍ በአደባባይ ሱፍ ለብሶ፣ ከረቫት አድርጎ፣ በእብሪት ሲንጎማለል፣ እኛ በግፈኞች ላይ ጣታችንን መጠቆም ሊያሳፈረን አይገባም።
“የኔ ዘመን ቀይ ሽብር ከደርግ ዘመኑ ቀይ ሽብር በብዙ እጥፍ የከፋ ይሆናል!።” አብይ አህመድ
ይህ አባባል በብርሃኑ ነጋ
Elizabeth Altaye (@altayeethiopia) 's Twitter Profile Photo

Supplying arms only escalates violence and puts innocent Amhara civilians at grave risk. *No sale of weapons.* *No weapons for war.* *Peace, not weapons.* *Arms sales kill civilians.* *We stand for peace, justice,* accountability, and the *protection of Amhara lives.*