EthioProVoices (@ethvoices) 's Twitter Profile
EthioProVoices

@ethvoices

A Human Being!!

ID: 406917752

calendar_today07-11-2011 11:23:01

4,4K Tweet

1,1K Followers

1,1K Following

Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

መንግሥት ጦርነት የሚጎስመውን የሕወሓት ስብስብ በፕሪቶሪያው ሥምምነት መሠረት ትጥቅ እንዲፈታ በማድረግ ሕግ እና ሥርዓት እንዲያስከብር በአፅንዖት እንጠይቃለን! ከ #ኢዜማ የተሠጠ መግለጫ ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም. drive.google.com/file/d/1deL_ZF…

መንግሥት ጦርነት የሚጎስመውን የሕወሓት ስብስብ በፕሪቶሪያው ሥምምነት መሠረት ትጥቅ እንዲፈታ በማድረግ ሕግ እና ሥርዓት እንዲያስከብር በአፅንዖት እንጠይቃለን!

ከ #ኢዜማ የተሠጠ መግለጫ 
ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም.

drive.google.com/file/d/1deL_ZF…
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

ሐሰተኛ መረጃና የጥላቻ ንግግርን ተጠቅሞ መንግስትን መደገፍም ሆነ መቃወም ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ጋሬጣ ነው! ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) የተሠጠ መግለጫ ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም.

ሐሰተኛ መረጃና የጥላቻ ንግግርን ተጠቅሞ መንግስትን መደገፍም ሆነ መቃወም ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ጋሬጣ ነው!

ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ  (#ኢዜማ) የተሠጠ መግለጫ 

                      ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም.
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

በ #ኢዜማ ሴቶች መምሪያ የሚዘጋጀው የውይይት መርኃግብር የሴቶች ፖለቲካ ተሣትፎ ከሕግ አንፃር በሚል ርዕስ ተካሔደ።

በ #ኢዜማ ሴቶች መምሪያ የሚዘጋጀው የውይይት መርኃግብር የሴቶች ፖለቲካ ተሣትፎ ከሕግ አንፃር በሚል ርዕስ ተካሔደ።
Tasew Melakehiwot (@tasewethio) 's Twitter Profile Photo

#በምክክር ትዳን ሀገር! #Dialogue to Heal Our Country! #Mariidhaan Biyya Haa Baraaru! #ብምምኻር ሃገር ትድሐን!

#በምክክር ትዳን ሀገር!
#Dialogue to Heal Our Country!
#Mariidhaan Biyya Haa Baraaru!
#ብምምኻር ሃገር ትድሐን!
Tsinat Le Ethiopia (@tsinatleethio) 's Twitter Profile Photo

#በምክክር_ትዳን_ሀገር! #Dialogue_to_Heal_Our_Country #Mariidhaan_Biyya_Haa_Baraaru #ብምምኻር_ሃገር_ትድሐን

#በምክክር_ትዳን_ሀገር!
#Dialogue_to_Heal_Our_Country
#Mariidhaan_Biyya_Haa_Baraaru
#ብምምኻር_ሃገር_ትድሐን
Tsinat Le Ethiopia (@tsinatleethio) 's Twitter Profile Photo

#በምክክር_ትዳን_ሀገር #Dialogue_to_Heal_Our_Country #Mariidhaan_Biyya_Haa_Baraaru #ብምምኻር_ሃገር_ትድሐን

#በምክክር_ትዳን_ሀገር 
#Dialogue_to_Heal_Our_Country
#Mariidhaan_Biyya_Haa_Baraaru
#ብምምኻር_ሃገር_ትድሐን
Tsinat Le Ethiopia (@tsinatleethio) 's Twitter Profile Photo

ልዩ የውይይት ፕሮግራም! በፅናት ለኢትዮጵያ X Spaces ተጋባዥ እንግዳ ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ቅዳሜ June 1, 2024 (ግንቦት 24, 2016) በኢትዮጵያ ከምሽቱ 2 ሰአት በዲሲ 1:00PM/ EST 👇🏽👇🏽👇🏽 x.com/i/spaces/1zqKV…

ልዩ የውይይት ፕሮግራም!

በፅናት ለኢትዮጵያ X Spaces

ተጋባዥ እንግዳ
ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል

ቅዳሜ  June 1, 2024 (ግንቦት 24, 2016)
በኢትዮጵያ ከምሽቱ 2 ሰአት
በዲሲ <a href="/1/">1</a>:00PM/ EST

👇🏽👇🏽👇🏽

x.com/i/spaces/1zqKV…
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

የመርኃግብር ማስታወሻ! የበይነ-መረብ ውይይት ከ #ኢዜማ አመራሮች ጋር ቀን: ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 15/2016 ሰዓት: 12: 00 PM ET / 09:00 AM PT (በኢትዮጵያ ከምሽቱ 1 ሰዓት) የዙም መግቢያ Meeting ID: 867 7527 6257 Passcode: 908352

የመርኃግብር ማስታወሻ! 

የበይነ-መረብ ውይይት ከ #ኢዜማ አመራሮች ጋር

ቀን: ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 15/2016

ሰዓት: 12: 00 PM ET / 09:00 AM PT
         (በኢትዮጵያ ከምሽቱ 1 ሰዓት)

የዙም መግቢያ
Meeting ID: 867 7527 6257
Passcode: 908352
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

#ኢዜማ ን ወክለው በመወዳደር የሕ/ተ/ም/ቤት የገቡት ዶ/ር አብርሀም በርታ ሙስናን አስመልክቶ በሕ/ተ/ም/ቤት 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠ/ሚሩ ማብራርያ እና ምላሽ እንዲሰጡበት ያቀረቡት ጥያቄን ይመልከቱ

EthioProVoices (@ethvoices) 's Twitter Profile Photo

አቶ ግርማ ሰይፉ የኢዜማ ስራ አስፈፃሚ አባልና የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ እንዲሁም ኢዜማን በተመለከተ ከሉዓላዊ ሚዲያ ጋር ያደርጉት ቆይታ እነሆ:youtu.be/CSe3TLHByrY?si… Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema Girma Seifu Maru Sisay Agena

Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

“የምክክር ሂደቱን በአግባቡ ከተጠቀምንበት የሀገሪቱን መሠረታዊ የፖለቲካ ችግሮች ይፈታል ብለን እናስባለን” (ማዕረጉ ግርማ /የኢዜማ አካል ጉዳተኞች መምሪያ ኃላፊና የኢዜማ ሀገራዊ ምክክር ኮሚቴ አባል/) drive.google.com/file/d/1Jyqh9r… #ኢዜማ #የዜጎች_ልሳን

“የምክክር ሂደቱን በአግባቡ ከተጠቀምንበት የሀገሪቱን መሠረታዊ  የፖለቲካ ችግሮች ይፈታል ብለን እናስባለን” 

(ማዕረጉ ግርማ /የኢዜማ አካል ጉዳተኞች መምሪያ ኃላፊና የኢዜማ ሀገራዊ ምክክር ኮሚቴ አባል/)
drive.google.com/file/d/1Jyqh9r…
#ኢዜማ #የዜጎች_ልሳን
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

የሐዘን መግለጫ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ  ሐምሌ 16/ 2016 ዓ.ም

የሐዘን መግለጫ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ)
ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ 
ሐምሌ 16/ 2016 ዓ.ም
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

ውይይት #ኢዜማ በሀገራችን ከዚህ በፊት የተፈጠሩ የፖለቲካ ቁርሾዎች በብሔራዊ ዕርቅ መድረክ ሊፈቱ ይገባል የሚል ፅኑዕ እምነት አለው። ይህ የእርቅ መድረክ በአቋራጭ ሥልጣን መያዣም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ጥቅሞች ማግኛ እንዳይሆን አብክሮ ይሠራል።

ውይይት #ኢዜማ በሀገራችን ከዚህ በፊት የተፈጠሩ የፖለቲካ ቁርሾዎች በብሔራዊ ዕርቅ መድረክ ሊፈቱ ይገባል የሚል ፅኑዕ እምነት አለው። ይህ የእርቅ መድረክ በአቋራጭ ሥልጣን መያዣም ሆነ ሌሎች የፖለቲካ ጥቅሞች ማግኛ እንዳይሆን አብክሮ ይሠራል።
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

"በደል ደረሰ የሚባል ከሆነ በግል ይዞታቸው የሚኖሩ ዜጎች ላይ የደረሰው እና አሁንም መፍትሄው በቅርብ የማይታየኝ ነው።" ግርማ ሰይፉ (የኢዜማ ብሥአኮ አባል) የመጽሔቱን ሙሉ ይዘት ያንብቡ 👇 drive.google.com/file/d/1TrsNvy… #ኢዜማ #የዜጎች_ልሳን

"በደል ደረሰ የሚባል ከሆነ በግል ይዞታቸው የሚኖሩ ዜጎች ላይ የደረሰው እና አሁንም መፍትሄው በቅርብ የማይታየኝ ነው።" 

ግርማ ሰይፉ (የኢዜማ ብሥአኮ አባል) 

የመጽሔቱን ሙሉ ይዘት ያንብቡ 👇

drive.google.com/file/d/1TrsNvy…

#ኢዜማ
#የዜጎች_ልሳን
Ethiopian Citizens for Social Justice #Ezema (@ethzema) 's Twitter Profile Photo

የኢትዮጵያና የሕዝቧ ጥቅም፣ ሰላምና ደኅንነት ምንጊዜም ቅድሚያ ይኖረዋል። #ኢዜማ #ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያና የሕዝቧ ጥቅም፣ ሰላምና ደኅንነት ምንጊዜም ቅድሚያ ይኖረዋል።

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
EthioProVoices (@ethvoices) 's Twitter Profile Photo

Haile Selassie's 1960s U.S. studies inspired Ethiopia's Nile vision, paving the way for the GERD dam. This monumental project reflects a legacy of ambition and resilience, symbolizing progress and determination for Ethiopia's future. #GERD #Ethiopia

Haile Selassie's 1960s U.S. studies inspired Ethiopia's Nile vision, paving the way for the GERD dam. This monumental project reflects a legacy of ambition and resilience, symbolizing progress and determination for Ethiopia's future. #GERD #Ethiopia