Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ

@balderasaddis

ራዕያችን:
ኢትዮጵያ ዴሞክራሲዊ ሥርዓት፣ የዜጎች እኩልነት፣ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት የሰፈነባት፣ እራሷን የሆነች እና ባለቤትነቷ የህዝቧ ሆና ማየት ነው::

ID: 1279756398503563266

linkhttps://www.balderasfordemocracy.com/ calendar_today05-07-2020 12:38:09

1,1K Tweet

37,37K Followers

1 Following

Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ሰኔ 1, 1997 ዓ.ም ሰላማዊ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከዘረኝነት የነፃ ዲሞክራሲን በኢትዮጵያ ምድር ለማምጣት ባደረጉት ሰላማዊ ትግል ምክንያት በዘረኛው የህወሓት-ኢሕአዴግ አገዛዝ በጭካኔ የተጨፈጨፉበት ቀን

ሰኔ 1, 1997 ዓ.ም ሰላማዊ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከዘረኝነት የነፃ ዲሞክራሲን በኢትዮጵያ ምድር ለማምጣት ባደረጉት ሰላማዊ ትግል ምክንያት በዘረኛው የህወሓት-ኢሕአዴግ  አገዛዝ  በጭካኔ የተጨፈጨፉበት ቀን
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

እነ ናትናኤል ያለምዘውድ ለሰኞ ተቀጠሩ ከትላንት በስቲያ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ እና የስራ አፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ 12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተሰጠባቸው መዘገባችን

እነ ናትናኤል ያለምዘውድ ለሰኞ ተቀጠሩ 

ከትላንት በስቲያ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ እና የስራ አፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ 12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተሰጠባቸው መዘገባችን
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

እነ ናትናኤል ያለምዘውድ ለሰኞ ተቀጠሩ ከትላንት በስቲያ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ እና የስራ አፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ 12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተሰጠባቸው መዘገባችን

እነ ናትናኤል ያለምዘውድ ለሰኞ ተቀጠሩ 

ከትላንት በስቲያ የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ እና የስራ አፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ናትናኤል ያለምዘውድ 12 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተሰጠባቸው መዘገባችን
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ዒድ-አል አደሃ (አረፋ) በዓል አደረስዎ! መልካም በአል! #ኢትዮጵያ #አዲስ_አበባ #ባልደራስ

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች 
እንኳን ዒድ-አል አደሃ (አረፋ) በዓል አደረስዎ! 

መልካም በአል! 

#ኢትዮጵያ #አዲስ_አበባ #ባልደራስ
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ጋዜጠኛ ወንድምነው አድማስ ለሰኔ 26 ተቀጠሩ ❗️የመሀል ዳኛው ለአራተኛ ጊዜ ተቀይረዋል facebook.com/share/p/QyUqeq…

ጋዜጠኛ ወንድምነው አድማስ ለሰኔ 26 ተቀጠሩ 

❗️የመሀል ዳኛው ለአራተኛ ጊዜ ተቀይረዋል 

facebook.com/share/p/QyUqeq…
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

በግፍ እስር ላይ የሚገኘው የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የሚዲያ ክፍል ጋዜጠኛ ወንድም ነው አድማስ፦ 🔴 ግንቦት 14/2016 ዓ.ም  በኦህዴድ-ብልፅግና ኃይሎች ታፈነ። 🔴 እስከ 28/09/2016 ዓ.ም ድረስ ፍ/ቤት አልቀረበም። 🔴 በ28/09/2016 ዓ.ም

በግፍ እስር ላይ የሚገኘው የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የሚዲያ ክፍል ጋዜጠኛ ወንድም ነው አድማስ፦ 

🔴 ግንቦት 14/2016 ዓ.ም  በኦህዴድ-ብልፅግና ኃይሎች ታፈነ። 

🔴 እስከ 28/09/2016 ዓ.ም ድረስ ፍ/ቤት አልቀረበም። 

🔴 በ28/09/2016 ዓ.ም
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

#አሳዛኝ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ከ230 በላይ የወገኖቻችን ሞት ፓርቲያችን ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ እጅጉን አዝኗል። የሞቱትን ነፍስ እንዲምር እና ለቤተሰቦቻቸውም መፅናናትን

#አሳዛኝ 
በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ  ከ230 በላይ የወገኖቻችን ሞት ፓርቲያችን ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ እጅጉን አዝኗል። 

የሞቱትን ነፍስ እንዲምር እና ለቤተሰቦቻቸውም መፅናናትን
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ወቅታዊ ሀገራችንን ኢኮኖሚ ሁኔታ በተመለከተ ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ። facebook.com/share/p/DraAFc…

Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

#ሰበር_ዜና ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ሀገር አቀፍ ፓርቲ ሆነ!!! በአዋጁ መሠረት ባልደራስ ከክልላዊ ፓርተነት ወደ አገር አቀፍ ፓርቲነት ለመሸጋገር በአራት ክልልሎች የ #ስድስት_ሺህ መስራች አባላት ፊርማን ማቅረብ ሲገባው፣ ፓርቲያችን

#ሰበር_ዜና
ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ሀገር አቀፍ ፓርቲ ሆነ!!! 

በአዋጁ መሠረት ባልደራስ ከክልላዊ ፓርተነት ወደ አገር አቀፍ ፓርቲነት ለመሸጋገር በአራት ክልልሎች የ #ስድስት_ሺህ መስራች አባላት ፊርማን ማቅረብ ሲገባው፣ ፓርቲያችን
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

#የሀዘን_መግለጫ የባልደራስ ፓርቲ - የሰሜን አሜሪካ ድጋፍ ሰጪ ማህበር መስራች አባል የነበሩት እና በኦዲት እና ቁጥጥር በኃላፊነት ያገለገሉት አቶ ወንድወሰን መኮንን በትላንትናው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። ባልደራስ ለእውነተኛ

#የሀዘን_መግለጫ

የባልደራስ ፓርቲ - የሰሜን አሜሪካ ድጋፍ ሰጪ ማህበር መስራች አባል የነበሩት እና በኦዲት እና ቁጥጥር በኃላፊነት ያገለገሉት አቶ ወንድወሰን መኮንን በትላንትናው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። 

ባልደራስ ለእውነተኛ
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁ ። ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ!

ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁ ።

ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ!
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

አምስት አመታትን ለህዝብ በመታመን ከክልል አቀፍ ፓርቲነት እስከ ሀገር አቀፍ ፓርቲነት! ድል ለኢትዮያ! ድል ለዲሞክራሲ!

አምስት አመታትን ለህዝብ በመታመን 

ከክልል አቀፍ ፓርቲነት እስከ ሀገር አቀፍ ፓርቲነት! 

ድል ለኢትዮያ!
ድል ለዲሞክራሲ!
Balderas ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (@balderasaddis) 's Twitter Profile Photo

ታስረው ፍርድ ቤት ስለማይቀርቡ እና በታጣቂዎች እየታገቱ ስላሉ ዜጎች የተሠጠ መግለጫ 1. ታስረው ፍርድቤት እንዳይቀርቡ ስለተደረጉ ዜጎች 2. በታጣቂዎች ታግተው አድራሻቸው ስለሚጠፉ ንፁሀን facebook.com/10005043793173…

ታስረው ፍርድ ቤት ስለማይቀርቡ እና በታጣቂዎች እየታገቱ ስላሉ ዜጎች የተሠጠ መግለጫ 

1. ታስረው ፍርድቤት እንዳይቀርቡ ስለተደረጉ ዜጎች 

2. በታጣቂዎች ታግተው አድራሻቸው ስለሚጠፉ ንፁሀን 

facebook.com/10005043793173…