ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile
ትግስት ዘገየ

@amharadamot

ID: 1754269199562899456

calendar_today04-02-2024 22:22:54

5,5K Tweet

1,1K Takipçi

415 Takip Edilen

ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

መከታውና ኮሎኔል ሙሀቤ ደረጀ በላይን ከሀብቴ ማስታረቅ። ሀብቴ ወልዴና መከታው ኮሎኔል ሙሀቤን ከምሬ ማስታረቅ። ደረጀ በላይና ምሬ ደሳለኝን ከመከታው ማስታረቅ። እንጅ መፍትሄው ከህወሓትና ኦነግ ታርቆ ቀንበር ታርቆ መፍትሄ

ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

ለእኔ ፅናት ከሚገልፃቸው ውስን ጀግኖች መካከል አንዱና ዋነኛው አንተ ነህ። መሪየ ባለህበት ሰላም ሁንልኝ 🙏 ታላቁ

ለእኔ ፅናት ከሚገልፃቸው ውስን ጀግኖች መካከል አንዱና ዋነኛው አንተ ነህ። 

መሪየ ባለህበት ሰላም ሁንልኝ 🙏
ታላቁ
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

የአማራ ፋኖ በጎጃም ብሎ እራሳቸውን ከአንድነቱ ለምን እንደነጠሉ ለመላው ህዝብ ማብራራት ይጠበቅባቸዋል።

ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

የመጨረሻዋን ሳቅ የምትስቃት አንተና በአንተ ድርጅት ያሉ የእውነት ሰዎች ናችሁ። ታላቁ የዘላለም ታጋይ አርበኛ እስክንድር ነጋ። ከ ሳልሳዊ ቲዎድሮስ እውነታዎች::

የመጨረሻዋን ሳቅ የምትስቃት አንተና በአንተ ድርጅት ያሉ የእውነት ሰዎች ናችሁ።
ታላቁ የዘላለም ታጋይ አርበኛ እስክንድር ነጋ።
ከ ሳልሳዊ ቲዎድሮስ  እውነታዎች::
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

ሳሙኤል አወቀን ያስ#ገደሉት መአዛ መሀመድ እና አቶ ይልቃል ጌትነት መሆናቸውን ስንቶቻችን እናውቅ ይሆን????

ሳሙኤል አወቀን ያስ#ገደሉት መአዛ መሀመድ እና አቶ ይልቃል ጌትነት መሆናቸውን ስንቶቻችን እናውቅ ይሆን????
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

የጎንደር፣ የወሎና የሸዋ እንዲሁም ከክልሉ ውጭ ያሉትን ፋኖ በኦርቶዶክሳዊነት በመክሠሥና በማስጠላት እንዲሁም ምዕራባውያንንና ዐረቦችን በማስደሰት ሥልጣን ለመያዝ ከመቋመጥ የበለጠ ከሃዲነትና ፀረ አማራነት ከየት ይገኛል?G.Monkey

የጎንደር፣ የወሎና የሸዋ  እንዲሁም ከክልሉ ውጭ ያሉትን ፋኖ  በኦርቶዶክሳዊነት በመክሠሥና በማስጠላት  እንዲሁም ምዕራባውያንንና ዐረቦችን በማስደሰት ሥልጣን ለመያዝ ከመቋመጥ የበለጠ ከሃዲነትና ፀረ አማራነት ከየት ይገኛል?<a href="/bluenile8954904/">G.Monkey</a>
Yared Muluneh (@amharastrength) 's Twitter Profile Photo

አማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሎጀስቲክ መምሪያ የፋኖ ኮንስትራክሽን ክፍል (ፋኮድ) አመታዊ የስራ ግምገማና የቀጣይ አመት የስራ ዕቅድን በተመለከተ ጥልቅ ውይይት አደረገ። የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የሎጀስቲክ መምሪያ ዋና ሀላፊ

አማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሎጀስቲክ መምሪያ የፋኖ  ኮንስትራክሽን ክፍል (ፋኮድ) አመታዊ የስራ ግምገማና የቀጣይ አመት የስራ ዕቅድን በተመለከተ ጥልቅ ውይይት አደረገ። 

የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የሎጀስቲክ መምሪያ ዋና ሀላፊ
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

እጅ ለመስጠት የጀግኖችን ስም ማጥፋት እኮ አያስፈልግም ሰበብ ማብዛትስ ምን አመጣው አሁንም ቀሪዎች ለትግሉ እንቅፋት የሆናችሁ እባካችሁን ተባበሩን ሜዳውን ልቀቁላቸው ወንድሞቻችን ይታገሉበት ቅን ወንድሞቻችንም ታርቀው አንድ ሁነው ይታገሉበት።

ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

የአማራ ህዝብም ሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ይጠይቅ። እነዚህ ስብስቦች ከወንድሞቻቸዉ ጋር ተነጋግረዉ መፍትሄ ማምጣት ያልቻሉ የደንቆሮ ስብስቦች ናቸዉ። የጄኔራል አሳምነው ምትክ የሆነዉን ኮረኔል ፋንታሁን ሙሀቤን ስለማሳደድ እና መግደል

የአማራ ህዝብም ሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን ይጠይቅ። እነዚህ ስብስቦች ከወንድሞቻቸዉ ጋር ተነጋግረዉ መፍትሄ ማምጣት ያልቻሉ የደንቆሮ ስብስቦች ናቸዉ። የጄኔራል አሳምነው ምትክ የሆነዉን ኮረኔል ፋንታሁን ሙሀቤን ስለማሳደድ እና መግደል
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

የጎጃም ፋኖ አመራሮች የሀምሌ ዘጠኙን (2016) የአንድነት ጉባኤ በኢጎ በትነው ድጋሜ ግንቦት 1 (2017) ዓ.ም የተካሄደውን ጉባኤ ቃል ኪዳን በራሳቸው አንደበት በጠራራ ፀሀይ ያውም ሰይጣን ልጅ ሊድር ቡና በሚወቅጥበት ሰዓት በአደባባይ አንብበውልን

የጎጃም ፋኖ አመራሮች  የሀምሌ ዘጠኙን (2016) የአንድነት ጉባኤ በኢጎ በትነው ድጋሜ ግንቦት 1 (2017) ዓ.ም የተካሄደውን ጉባኤ ቃል ኪዳን በራሳቸው አንደበት በጠራራ ፀሀይ ያውም ሰይጣን ልጅ ሊድር ቡና በሚወቅጥበት ሰዓት በአደባባይ አንብበውልን
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

እውነተኛ የአማራ ልጆች አሸንፈው ይወጣሉ! የአፋጎ 2ተኛ ክፍለጦር ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ጌራወርቅ ወርቁ እውነታውን አሳውቋል። ይሄ እውነት የሚያሰቅለኝ ከሆነም ልሰቀል በሚል በሞት አፋፍ ላይ ሁኖ መጻፉን ሲገልጽ እንዲህ ይላል:- "ፍርሃት

እውነተኛ የአማራ ልጆች አሸንፈው ይወጣሉ!

የአፋጎ 2ተኛ ክፍለጦር ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ጌራወርቅ ወርቁ እውነታውን አሳውቋል።

ይሄ እውነት የሚያሰቅለኝ ከሆነም ልሰቀል በሚል በሞት አፋፍ ላይ ሁኖ መጻፉን ሲገልጽ እንዲህ ይላል:- 

"ፍርሃት
ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

ጥርስ ማውጣት ማለት ይህ ነው! “መመለስ ከፈለክ በግልፅ የአማራን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀህ ትመለሳለህ! ስሄድም ሸኙኝ ስመለስም ተቀበሉኝ የሚል ሃሳብ ከዚህ በኋላ አይሰራም!” አቦ ተመችታችሁኛል!

ትግስት ዘገየ (@amharadamot) 's Twitter Profile Photo

በእኔ እይታ የዘሜ የአንድነት ጥሪ እኔ ዝቅ ብዬ አታገላለሁ ሳይሆን አስቡበትና ሹሙኝ አይነት ነው ሁለት ጊዜም አንድነቱ የፈረሰው በዘሜ አለመመረጥ ነው 😂😂