Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile
Wolaita Sodo University

@wsodouniversity

WSU is committed to provide undergraduate, graduate and other specialty programs that enable students to attain their fullest potential intellectually, ethicall

ID: 1072027671331291136

linkhttp://www.wsu.edu.et calendar_today10-12-2018 07:18:08

377 Tweet

424 Takipçi

147 Takip Edilen

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

"የቀድሞው የኢትዮጵያ ሠራዊት ድጋፍና ልማት ማህበር" ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው በጎ አድራጎት እውቅና ሰጠ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የማህበሩ አባላት ባዘጋጁት የምስጋና መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው የእውቅና ምስክር ወረቀት ተቀብለዋል።

"የቀድሞው የኢትዮጵያ ሠራዊት ድጋፍና ልማት ማህበር" ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው በጎ አድራጎት እውቅና ሰጠ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የማህበሩ አባላት ባዘጋጁት የምስጋና መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው የእውቅና ምስክር ወረቀት ተቀብለዋል።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የፌዴራል ግዥ ኤጀንሲ ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመተባበር ከ16 ዩኒቨርሲዎች ለተወጣጡ ለግዥና ንብረት አስተዳደር ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

የፌዴራል ግዥ ኤጀንሲ ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመተባበር ከ16 ዩኒቨርሲዎች ለተወጣጡ ለግዥና ንብረት አስተዳደር ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ  ይገኛል፡፡
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የፌዴራል ግዥ ኤጀንሲ ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመተባበር ባዘጋጀው በመንግስትን ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ስልጠና ላይ የተሳተፉ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

የፌዴራል ግዥ ኤጀንሲ ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመተባበር ባዘጋጀው በመንግስትን ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ስልጠና ላይ የተሳተፉ ሐላፊዎችና ባለሙያዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ የስራ አመራሮች በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ የስራ አመራሮች በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በ2014 ዓ.ም የሚተገበሩ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ተግባራትን እየገመገመ መሆኑን አሳወቀ።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በ2014 ዓ.ም የሚተገበሩ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ተግባራትን እየገመገመ መሆኑን አሳወቀ።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአከባቢውን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ ከሃይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ጋር በቅንጅት እየሰራ ነው❗

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአከባቢውን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ ከሃይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ጋር በቅንጅት እየሰራ ነው❗
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ወሶዩ በወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከወላይታ ዞን አስተዳደር የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት፡ባለፉት ሁለት ዓመታት 70 ሚሊየን ብር በመመደብ ከ 2 ሺ የሚበልጡ ወጣቶችን የሥራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረጉ ተገልጿል

ወሶዩ በወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከወላይታ ዞን አስተዳደር የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት፡ባለፉት ሁለት ዓመታት 70 ሚሊየን ብር በመመደብ ከ 2 ሺ የሚበልጡ ወጣቶችን የሥራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረጉ ተገልጿል
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ39 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ፡፡

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ39 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ፡፡
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም በውስጥ ደዌ እና በህጻናት ስፔሻሊቲ ሕክምና ሐኪሞችን ተቀብሎ መማር ማስተማር እንዲጀምር ከጤና ሚኒስቴር እውቅና ተሰጠው።

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ወሶዩ ከተፋሰስ ልማት ባለስልጣን ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የስምጥ ሸለቆ ተፋሰስ ውስጥ የአባያ ጫሞ ንዑስ ተፋሰስ የውሃ አፈጻጸም፣የተፅዕኖ ግምገማ እና የመውጫ ስትራቴጂን በተመለከተ የፕሮጀክት መነሻ አውደ ጥናት መርሃ ግብር አካሄደ፡፡

ወሶዩ ከተፋሰስ ልማት ባለስልጣን ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የስምጥ ሸለቆ ተፋሰስ ውስጥ የአባያ ጫሞ ንዑስ ተፋሰስ የውሃ አፈጻጸም፣የተፅዕኖ ግምገማ እና የመውጫ ስትራቴጂን በተመለከተ የፕሮጀክት መነሻ አውደ ጥናት መርሃ ግብር አካሄደ፡፡
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በስፖርቱ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ከወላይታ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ምርጥ ክፍል (Smart Class) ለማደራጀት የሚያግዙ ቁሳቁሶችን ጃፒያጎ (jhpiego) ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ተረክቧል፡፡

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ኮሌጅ ምርጥ ክፍል (Smart Class) ለማደራጀት የሚያግዙ ቁሳቁሶችን ጃፒያጎ (jhpiego) ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ተረክቧል፡፡
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፐርፐዝብላክ/Purpose Black ከተሰኘ አ.ማ ጋር "ኑ አብረን እንስራ" በሚል መርህ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማረጋገጥ የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፐርፐዝብላክ/Purpose Black ከተሰኘ  አ.ማ ጋር "ኑ አብረን እንስራ" በሚል መርህ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማረጋገጥ የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል የገባውን የ 2 ሚልዮን ብር ገቢ አደርጓል።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል የገባውን የ 2 ሚልዮን ብር ገቢ አደርጓል።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብር እየተማሩ ለሚገኙ ከ 3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች "ጠንካራ የአካዳሚክ እና የምርምር ባህልን መገንባት" በሚል መሪ ቃል ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ።

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብር እየተማሩ ለሚገኙ ከ 3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች "ጠንካራ የአካዳሚክ እና የምርምር ባህልን መገንባት" በሚል መሪ ቃል ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ።
Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

ዩኒቨርሲቲው ከ10 ሺሕ የሚበልጡ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን ሕዳር 5 እና 6/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳወቀ።

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

The University of Johannesburg and Wolaita Sodo University held a zoom meeting to discuss on ways to establish partnerships on mutually agreed areas of collaboration.

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አጠቃለይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር ዕውቅና እንደተሰጠው ተገለጸ። ሆስፒታሉ በአዲስ መልክ አስፋፍቶና አሻሽሎ ባስጀመራቸው አገልግሎቶች ወደ አረንጓዴ ደረጃ ከፍ ማለቱ ተመላክቷል።

Wolaita Sodo University (@wsodouniversity) 's Twitter Profile Photo

The implementation of the preparatory work for the Exit Exam was evaluated by the task force members from the Ministry of Education. The administration of the university announced that "no student should fail due to the exit exam".