Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile
Betegbar

@freedom44225

Negarit.org

ID: 1563903678267871233

calendar_today28-08-2022 14:58:14

6,6K Tweet

1,1K Takipçi

493 Takip Edilen

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

ታሪክ እራሱን እየደገመ ይገኛል❗ ከ 1935 እስከ1940 ድረስ በነበረዉ የጣሊያን ወረራ ወቅት የጣሊያ ጦር ቁጥር 188,000 ነበር። ይህ ጦር አብዛኛዉን ጦርነት ጥቃት የሚያካሒደዉ ጎጃም በላይ ዘለቀ የሚመራዉ ጦር ነበር። የዛኔዉ በላይ ዘለቀም ልክ እንደ

ታሪክ እራሱን እየደገመ ይገኛል❗
ከ 1935 እስከ1940 ድረስ በነበረዉ የጣሊያን ወረራ ወቅት የጣሊያ ጦር ቁጥር 188,000 ነበር። ይህ ጦር አብዛኛዉን ጦርነት ጥቃት የሚያካሒደዉ ጎጃም በላይ ዘለቀ የሚመራዉ ጦር ነበር።
  የዛኔዉ በላይ ዘለቀም  ልክ እንደ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

መራራ ሀቅ! 2️⃣ (ከጠማማ ክሶች የቀጠለ) የአፋብኃ የተመሰረተበት ቦታ ~ በቋራው አላጥሽ ፓርክ እና በሱዳኑ ዲንደር መሃል በረሃ ብዛት ~ ስምንት የሳይበሩ የሀሰት ክሶች 1. ጎጠኛ እና 2. ሁሉን ስልጣን ኬኛ የአቅም የችሎታ መመዘኛዎች አፈር ድሜ

መራራ ሀቅ! 2️⃣
 (ከጠማማ ክሶች የቀጠለ)  

የአፋብኃ የተመሰረተበት ቦታ ~ በቋራው አላጥሽ ፓርክ እና በሱዳኑ ዲንደር መሃል በረሃ
ብዛት ~  ስምንት 

የሳይበሩ የሀሰት ክሶች 
1. ጎጠኛ እና 
2. ሁሉን ስልጣን ኬኛ

የአቅም የችሎታ መመዘኛዎች አፈር ድሜ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

ሰው እንሁን!! ክፋት፥ምቀኝነት፥ተንኮልና ቅናት ከድንቁርና ተራራ ስር የሚመነጩ የተበከሉ መርዞች ናቸው።የጠጣቸው ሁሉ ይሞታል አካባቢውንም ይገድላል።እነዚህ ደዌዎች ክቡሩን የሰው ልጅ ክብርት ነፍስ የሚያቆሽሹ እድፎች ናቸው።ብዙዎች ታላላቆቻችን

ሰው እንሁን!!

ክፋት፥ምቀኝነት፥ተንኮልና ቅናት ከድንቁርና ተራራ ስር የሚመነጩ የተበከሉ መርዞች ናቸው።የጠጣቸው ሁሉ ይሞታል አካባቢውንም ይገድላል።እነዚህ ደዌዎች ክቡሩን የሰው ልጅ ክብርት ነፍስ የሚያቆሽሹ እድፎች ናቸው።ብዙዎች ታላላቆቻችን
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

የዘርፉ ተመራማሪወች delusional grandeur የሚሉት በሽታ አለ። በአማርኛ ምን ልንለው እንደምንችል አላውቅም "ቅዠታዊ ግብዝነት" ብለን ልንጠራው እንችል ይሆን። የበሽታው መገለጫ አንተ ያልሆንከውን እንደሆንክ አድርገህ ማመን፣ ያልሰራኸውን እንደሰራህ

የዘርፉ ተመራማሪወች delusional grandeur የሚሉት በሽታ አለ። በአማርኛ ምን ልንለው እንደምንችል አላውቅም "ቅዠታዊ ግብዝነት" ብለን ልንጠራው እንችል ይሆን። የበሽታው መገለጫ አንተ ያልሆንከውን እንደሆንክ አድርገህ ማመን፣ ያልሰራኸውን እንደሰራህ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ """""""'"'"'""'"'"'"'"'"'"'"'''"''"''"'''"'"'"'"'" ሐምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አብይ አህመድን ለማስወገድ ትብብር ማድረግ እንዳለባቸዉ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ የገለፅነው እና አቋም

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ 
"""""""'"'"'""'"'"'"'"'"'"'"'''"''"''"'''"'"'"'"'"
ሐምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አብይ አህመድን ለማስወገድ ትብብር ማድረግ እንዳለባቸዉ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ የገለፅነው እና አቋም
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

👉🏾 ለበላይነህ ክንዴ 👉🏾 ለካሳሁን ምክጋናው(ካሳሁን ካርሎስ) 👉🏾 ለዶክተር መንገሻ(ባህርዳር ዩንቨርስቲ) 👉🏾 ለዶክተር አለማየሁ ዋሴ ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው። በላይነህና ካሳሁን ቤተመንግስት እየተመላለሳችሁ ከአብይ ጋር ምን እንደምትመክሩ

👉🏾 ለበላይነህ ክንዴ
👉🏾 ለካሳሁን ምክጋናው(ካሳሁን ካርሎስ)
👉🏾 ለዶክተር መንገሻ(ባህርዳር ዩንቨርስቲ)
👉🏾 ለዶክተር አለማየሁ ዋሴ

ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው።
በላይነህና ካሳሁን  ቤተመንግስት እየተመላለሳችሁ ከአብይ ጋር ምን እንደምትመክሩ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

“የአማራ አብዮት 2ኛ ዓመት ክብረ በዓል መልእክት” #አርበኛ_ተሰማ_ካሳሁን በአማራ አብዮት 2ኛ ዓመት ክብረ በዓል በ7ኛ ክፍለጦር ቀጠና በረኸኛው አብራጅት ብርጌድ ያስተላለፈው መልእክት! ሐምሌ 26 የአማራ ሕዝብ ለዘመናት የገጠመውን መንግስታዊ

“የአማራ አብዮት 2ኛ ዓመት ክብረ በዓል መልእክት”

#አርበኛ_ተሰማ_ካሳሁን በአማራ አብዮት 2ኛ ዓመት ክብረ በዓል በ7ኛ  ክፍለጦር ቀጠና በረኸኛው አብራጅት ብርጌድ ያስተላለፈው መልእክት! 
 ሐምሌ 26 የአማራ ሕዝብ ለዘመናት የገጠመውን መንግስታዊ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

ትውልዱ የራሱ መስመር አለው! አዲሱ ትውልድ የገጠመው ጥያቄ ዘመናትን የቆዬ ቢሆንም በአሮጌ ቀመር ተሰልቶ ምላሽ የሚገኝበት አይደለም። በተሸነፈ አስተሳሰብ እና ቀመሩን ባልተረዳ ቡድን ተመርቶ የሚገኝ ድልም አይኖርም። ትዉልዱ የራሱን የፖለቲካ

ትውልዱ የራሱ መስመር አለው!

አዲሱ ትውልድ የገጠመው ጥያቄ ዘመናትን የቆዬ ቢሆንም በአሮጌ ቀመር ተሰልቶ ምላሽ የሚገኝበት አይደለም።  በተሸነፈ አስተሳሰብ እና ቀመሩን ባልተረዳ ቡድን ተመርቶ የሚገኝ ድልም አይኖርም።

ትዉልዱ የራሱን የፖለቲካ
Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

“#ጥበበኛው_አፋጎ” 🚩ለአማራ #Cause የተሰበሰበውን ሠራዊት በተገቢው መንገድ ለታለመለት ዓላማ ለመጠቀም ተግባራዊ ብቃቱን በግልፅ አሳይቷል። አርበኛ ወግደረስ እና የትግል አጋሮቹ፣ በአማራ ሕዝብ ላይ የደረሰውን በደል በመቃወም፣ የሕዝባቸውን

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

“#ጥበበኛው_አፋጎ” 🚩ለአማራ #Cause የተሰባሰበን ሠራዊት ለታለመለት ዓላማ መጠቀምን ያውቅበታል። 🚩 የአገው ማህበረሰብን ለህልውና ትግሉ አጋዥ እንዲሆን ካደረጉትበት ቀጥሎ 2ኛው የስኬት ጉዞ ሆኖ ተመዝግቧል። “አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

አሳዛኝ መረጃ! #BLUE_CYBER_MEDIA አርበኛ ዘመነ ካሴ ድርጅታዊ ተግባር ወደ ቀጠናው ሂዶ በነበረ ገዜ መሪያችንን አገኘን ብለው በደስታ ተንከባክበው ስለትግሉ በሰፊው ተወያይተው ተስፋ አድርገው ፣ ወደ ጎጃም ሲመለስ ረጅም እጀባ ሽፋን የሰጡት

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

Ethiopia: Amhara intellectuals — including medical doctors — have joined Fano in resisting Abiy's regime martinplaut.com/2025/08/05/eth…

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

🚩 የአማራን ሕዝብ #ለማንቃትና_አገዛዙን ለመታገል በነበረው የማንቃትና የማደራጀት ንቅናቄ ላይ ከእስር እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የደረሰ ከፍተኛ ዋጋ ተከፍሏል። ይሁን እንጂ፣ በአንዳንድ ቀጠናዎች ያለው የፖለቲካ ሥልጠና እጥረት፣ የትግሉ አላማ

🚩 የአማራን ሕዝብ #ለማንቃትና_አገዛዙን ለመታገል በነበረው የማንቃትና የማደራጀት ንቅናቄ ላይ ከእስር እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የደረሰ ከፍተኛ ዋጋ ተከፍሏል። ይሁን እንጂ፣ በአንዳንድ ቀጠናዎች ያለው የፖለቲካ ሥልጠና እጥረት፣ የትግሉ አላማ
Martin Plaut (@martinplaut) 's Twitter Profile Photo

Worsening drought, conflict push millions in Ethiopia into acute food insecurity, FEWS NET warns martinplaut.com/2025/08/06/wor…

Betegbar (@freedom44225) 's Twitter Profile Photo

👉🏾 #ለአፋብኀ የቀጠና ትግል መሪወች 👉🏾 #ከሰማያዊ ሳይበር ሠራዊት ኮማንድ የተሰጠ ማሳሰቢያ! የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኀይል(አፋብኀ) ሲመሰረት ከማንም የበለጠ በሚባል ደረጃ ደስተኞች እና የትግልን የተቀናጀ አካሄድ ምንኛ ጠቃሚ እንደሆነ የምንረዳ

👉🏾 #ለአፋብኀ የቀጠና ትግል መሪወች 
👉🏾 #ከሰማያዊ ሳይበር ሠራዊት ኮማንድ  የተሰጠ ማሳሰቢያ! 

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኀይል(አፋብኀ)  ሲመሰረት ከማንም የበለጠ በሚባል ደረጃ ደስተኞች እና የትግልን የተቀናጀ አካሄድ  ምንኛ ጠቃሚ እንደሆነ የምንረዳ
Sami_Amhara-ሳሚ ዓምኃራ (@samibebi1) 's Twitter Profile Photo

ከሰሞኑ ይሄን ዘመናዊ መሳሪያ ያዩ ሚሊሾች ፋኖ "ኡፉ " ነው አንገጥምም እያሉ ነው። ከወደ ቡሬ ከተማ እንደሰማነው እኛ እንደድሮው በሚኒሽር መስሎንጂ ባለ 4አፍ ጠመንጃ ታጥቀውስ አንሞክረውም ብለዋል።

ከሰሞኑ ይሄን ዘመናዊ መሳሪያ ያዩ ሚሊሾች ፋኖ "ኡፉ " ነው አንገጥምም እያሉ ነው። ከወደ ቡሬ ከተማ እንደሰማነው እኛ እንደድሮው በሚኒሽር መስሎንጂ ባለ 4አፍ ጠመንጃ ታጥቀውስ አንሞክረውም ብለዋል።