መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile
መልኬ|Melkey

@lemelkey

የወል ስሜ ሰው ነው፣
ዓለም ደግሞ ጥቁር ብላ ትጠራኛለች፣
እኔ ግን ሰማያዊ ነኝ እላለኹ።

ID: 296838569

calendar_today11-05-2011 13:52:34

1,1K Tweet

1,1K Followers

113 Following

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

ጸሎቴን ያልከለከለኝ ምሕረቱንም ከእኔ ያላራቀ እግዚአብሔር ይመስገን። መዝ ፷፭÷፳

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

አሃዱ ከተባለ በኋላ ወደ ቤተ መቅድስ መግባት እና እትኹ በሰላም ሳይባል ከቤተ መቅደስ መውጣት አይፈቀድም። ነገር ግን ይህ ስርዓት በጊዜ ሂደት በጣም እየተሻረ መጥቷል!!

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

እግዚአብሔር ፈጽሞ ያረጋጋቸው ዘንድ ስላዘኑና ስለተከዙ ሰዎች እንማልዳለን። መጽሐፍ ቅዳሴ

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

በሚሆነው ኹሉ የስንፍና ቃል እንዳልናገር ጌታ ኾይ አንደበቴን ጠብቅ። አንተ ብቻኽን መልካም አባት፣ መልካም አምላክ ነህና።

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

አቤቱ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ ዐድስ። መዝ ፶፩÷፲

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

አቤቱ:- ሕዝብኽን አድን፥ርስትኽንም ባርክ፤ ጠብቃቸው፥ለዘለዓለሙም ከፍ ከፍ አድርጋቸው። መዝ ፳፰÷፱

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

በዘመኑ ሁሉ ፍጹም ሰላምን እግዚአብሔር ይሰጣት ዘንድ ስለ ኢትዮጵያ እንማልዳለን። በእንተ ቅድሳት (መጽሐፈ ቅዳሴ)

መልኬ|Melkey (@lemelkey) 's Twitter Profile Photo

ዲያብሎስ ወደቀ፣ አውሬው ተረገጠ፣ ዘንዶው ጠፋ፣ የጠላት ሰራዊቶች ሁሉ ተቸገሩ በእርሱ በኢየሱስ ክርስቶስ ጥፋት የተባለ ዲያብሎስ ጠፋ የትንሣኤው ደስታ ወንጌል ተሰበከ። ቅዱስ ኤጴፋንዮስ (መፅሐፈ ቅዳሴ) መልካም በዓል