Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile
Daniel Haile

@djdan444

ID: 2296806206

calendar_today17-01-2014 21:34:44

155 Tweet

185 Followers

165 Following

Suleiman Abdella (@suleimanabdell7) 's Twitter Profile Photo

ዋሽንግተን ፖስት ፋኖን አሸባሪ የሚያስብለው በፋኖ የተፈፀመ ድርጊት አለማገኘቱን ዘገበ። ዋሽንግተን ፖስት ወርለድ ኒውስ፣ ጆርዳን ጋዜጣ የህንዱ ቻካር ታየምስ በተመሳሳይ ሰአት ስለፋኖ ይዘውት ባወጡት ዘገባ ላይ ታጣቂዎቹ በውጊያ ስምሪት ላይ ሆነው

ዋሽንግተን ፖስት ፋኖን አሸባሪ የሚያስብለው በፋኖ የተፈፀመ ድርጊት አለማገኘቱን ዘገበ። ዋሽንግተን ፖስት ወርለድ ኒውስ፣ ጆርዳን ጋዜጣ የህንዱ ቻካር ታየምስ በተመሳሳይ ሰአት ስለፋኖ ይዘውት ባወጡት ዘገባ ላይ ታጣቂዎቹ በውጊያ ስምሪት ላይ ሆነው
Suleiman Abdella (@suleimanabdell7) 's Twitter Profile Photo

ብረሀኑ ጅላ ቂሙን እያጣጣመ ነው። አሁን በደስታ እየቦረቀ ነው። መቸ አግኝቸ በዚህ ህዝብ ላይ ያለኝን የቆየ ቂም መበቀል አለብኝ ባለው መሰረት ፍኖተሰላም ከ280 በላይ ንፁሀን በሱ ቀጭን ትዕዛዝ በጅምላ አስጨፍጭፏል። ባህርዳር ደብረ ብረሀን

ብረሀኑ ጅላ ቂሙን እያጣጣመ ነው። አሁን በደስታ እየቦረቀ ነው። መቸ አግኝቸ በዚህ ህዝብ ላይ ያለኝን የቆየ ቂም መበቀል አለብኝ ባለው መሰረት ፍኖተሰላም ከ280 በላይ ንፁሀን በሱ ቀጭን ትዕዛዝ በጅምላ አስጨፍጭፏል።

ባህርዳር ደብረ ብረሀን
Suleiman Abdella (@suleimanabdell7) 's Twitter Profile Photo

#AmharaGenocide is here and now Earlier today, fascist Abiy has killed over 300 #Amhara civilians, including a 3-year-old baby girl, in a drone attack in a town called #Finoteselam . 3 churches were destroyed by the attack too. #JusticeforEthiopia Human Rights Watch President Donald J. Trump

#AmharaGenocide is here and now Earlier today, fascist Abiy has killed over 300 #Amhara  civilians, including a 3-year-old baby girl, in a drone attack in a town called #Finoteselam . 3 churches were destroyed by the attack too.
#JusticeforEthiopia 
<a href="/hrw/">Human Rights Watch</a> 
<a href="/POTUS/">President Donald J. Trump</a>
Suleiman Abdella (@suleimanabdell7) 's Twitter Profile Photo

More #Amharagenocide is Loading… Fascist Abiy’s regime is conducting unprecedented mass detention & ethnic profiling of ethnic Amhara people for over a week now 100s of thousands of Amharas are in concentration camps across Ethiopia Human Rights Watch Amnesty International UK Parliament

More #Amharagenocide is Loading… Fascist Abiy’s regime is conducting unprecedented mass detention &amp; ethnic profiling of ethnic Amhara people for over a week now 100s of thousands of Amharas are in concentration camps across Ethiopia
<a href="/hrw/">Human Rights Watch</a> 
<a href="/amnesty/">Amnesty International</a> 
<a href="/UKParliament/">UK Parliament</a>
Suleiman Abdella (@suleimanabdell7) 's Twitter Profile Photo

ፋኖ ሸዋ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እያደረገ ነው። ውጊያው ከመከላከያ ጋር የነበረ ሲሆን ከትናት ጀምሮ ሸኔና መከላከያው አንድ ግንባር ፈጥረው ነው ፋኖን የገጠሙት። በሸኔና በመንግስት መካከል ግንኙነት ከለለ እንዴት አንድ ግንባር ፈጥረው አማራውን መውጋት

ፋኖ ሸዋ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እያደረገ ነው። ውጊያው ከመከላከያ ጋር የነበረ ሲሆን ከትናት ጀምሮ ሸኔና መከላከያው አንድ ግንባር ፈጥረው ነው ፋኖን የገጠሙት። በሸኔና በመንግስት መካከል ግንኙነት ከለለ እንዴት አንድ ግንባር ፈጥረው አማራውን መውጋት
Neamin Zeleke (@neaminzeleke) 's Twitter Profile Photo

Kudos to Zelalem Tessema for being a voice to all of us !!This is another thunder that hit TPLF at WHO Assembly! TA &TPLFits are now raging! x.com/abenezer_a/sta…

ፊሊ ኢትዮጵያዊት 💚💛❤️ (@umarkha96603537) 's Twitter Profile Photo

#NOTEDROS4WHO ቴድርስ አድሃኖም ነፍሰ ገዳይ ነው ። በመላው አውሮፓ የምትገኙ ውድ ኢትዮጵያውያን ምስጋና ይድረሳችሁ ። በጄኔቭ ስዊዘርላንድ እየተደረገ ያለው ሰላማዊ ሰልፍ!!!

#NOTEDROS4WHO
ቴድርስ አድሃኖም ነፍሰ ገዳይ ነው ።
በመላው አውሮፓ የምትገኙ ውድ ኢትዮጵያውያን ምስጋና ይድረሳችሁ ። በጄኔቭ ስዊዘርላንድ እየተደረገ ያለው ሰላማዊ ሰልፍ!!!
Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

አንዳርጋቸውን ማሰር ትግሉን ማሰር አይደለም! የታሰረለት አላማ ወያኔን መቀመቅ ማውረዱ አይቀሬ ነው!

አንዳርጋቸውን ማሰር ትግሉን ማሰር አይደለም! የታሰረለት አላማ ወያኔን መቀመቅ ማውረዱ አይቀሬ ነው!
Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

ትዝብት.... አቶ እየሱስ ወርቅ ዛፉ ይናገራሉ የስርዕቱን ነቀርሳ ሲያስረግጡ "ጥቅም ላይ የማይው ህግ አይጠቅምም! ፖለቲከኞች የአገሪቷን ሃብት ተቆጣጥረውታል!" ሲሉ ስብሃት ነጋ እያዳመጡ አልነበረም ቢሰማስ መች ይገባዋል

ትዝብት....
አቶ እየሱስ ወርቅ ዛፉ ይናገራሉ የስርዕቱን ነቀርሳ ሲያስረግጡ
 "ጥቅም ላይ የማይው ህግ አይጠቅምም! ፖለቲከኞች የአገሪቷን ሃብት ተቆጣጥረውታል!" ሲሉ
ስብሃት ነጋ እያዳመጡ አልነበረም ቢሰማስ መች ይገባዋል
Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

የኤርትራ ጀት ደበደባችሁ ተብሎ በወያኔ ጀት ልንደበደብ ስለምንችል የአይደር ድራማን እያስታወስን ሀውዜንም ውስጤናት! የለመደች ጦጣ ሁልግዜ ሸምጣጣ!

Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

ይህንን የህዝብ ልጅ ከህዝብ እንዳይገናኝ ለሚደርስበት የመብት እረገጣ ከጎኑ እንቆማለን! #Westandwithteddyafro

ይህንን የህዝብ ልጅ ከህዝብ እንዳይገናኝ ለሚደርስበት የመብት እረገጣ ከጎኑ እንቆማለን! #Westandwithteddyafro
Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

<<እኛ ከወያኔ ውጭ ጠላት የለንም ፣ ከማንም ጋር አግድም ፍትግያ ውስጥ መግባት አንፈልግም :: አርበኞች ግንቦት 7 ለስልጣን የሚታገል ፓርቲ አይደለም ንቅናቄ ነው :: Neamin Zeleke

&lt;&lt;እኛ ከወያኔ ውጭ ጠላት የለንም ፣ ከማንም ጋር አግድም ፍትግያ ውስጥ መግባት አንፈልግም :: አርበኞች ግንቦት 7 ለስልጣን የሚታገል ፓርቲ አይደለም ንቅናቄ ነው :: <a href="/NeaminZeleke/">Neamin Zeleke</a>
Daniel Haile (@djdan444) 's Twitter Profile Photo

ከማንም በላይ በአውሮፖ የምትገኙ አገር ወዳድ ኢትዮጵያን ይህንን ጉዳይ አትኩረት ሰጣችሁ የእንግሊዝን መንግስት ባደባባይ ልትጋፈጡት ይገባል ጠላታችን እጁ እረጅም ነው መቆረጥ አለበት! ትግላችን እስከ ቀራንዮ!

ከማንም በላይ በአውሮፖ የምትገኙ አገር ወዳድ ኢትዮጵያን ይህንን ጉዳይ አትኩረት ሰጣችሁ የእንግሊዝን መንግስት ባደባባይ ልትጋፈጡት ይገባል ጠላታችን እጁ እረጅም ነው መቆረጥ አለበት! ትግላችን እስከ ቀራንዮ!