Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile
Binalf Andualem Ashenef

@binalf7

ID: 1888972690230280192

calendar_today10-02-2025 15:27:41

44 Tweet

468 Followers

7 Following

Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

የሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ ትምህርት ቤት ከኤሊዮስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ሲሰጥ የነበረው ስልጠና መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ ለተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት አሰጣጥ ስነስርዓት በኤምባሲአችን ተካሂዷል። ሥልጠናው የተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት

የሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ ትምህርት ቤት ከኤሊዮስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ሲሰጥ የነበረው ስልጠና መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ ለተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት አሰጣጥ ስነስርዓት በኤምባሲአችን ተካሂዷል።
ሥልጠናው የተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

በተለያየ ጊዜ በአለምአቀፍ ውድድሮች የአገራችንን ስም ያስጠሩ አትሌቶቻችንን ካቀፈውና ተቀማጭነቱን በሰሜን አሜሪካ ካደረገው የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር አመራር አባላት ጋር ተገናኝተን ውይይት አድርገናል። በቀጣይ ተባብረን በምንሰራባቸው

በተለያየ ጊዜ በአለምአቀፍ ውድድሮች የአገራችንን ስም ያስጠሩ አትሌቶቻችንን ካቀፈውና ተቀማጭነቱን በሰሜን አሜሪካ ካደረገው የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር አመራር አባላት ጋር ተገናኝተን ውይይት አድርገናል። በቀጣይ ተባብረን በምንሰራባቸው
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ኤምባሲአችን የሲዳማ ብሔር አዲስ አመት ክብረ በዓል ፍቼ ጨምባላላን በድምቀት አክብረናል። ፍቼ ጨምበላላ በሰላም፣ በአንድነት፣ በይቅርባይነት እና በመተሳሰብ ላይ ከተመሰረቱ የኢትዮጵያ ባህላዊ

ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ኤምባሲአችን የሲዳማ ብሔር አዲስ አመት ክብረ በዓል ፍቼ ጨምባላላን በድምቀት አክብረናል።

ፍቼ ጨምበላላ በሰላም፣ በአንድነት፣ በይቅርባይነት እና በመተሳሰብ ላይ ከተመሰረቱ የኢትዮጵያ ባህላዊ
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

ሚያዝያ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. ፓስፖርት ዲሲ በተሰኘ ዝግጅት ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ኤምባሲአችን ከ 6 ሺ በላይ ጎብኚዎችን በደመቀ ሁኔታ አስተናግዷል። ጎብኚዎቻችን እጅግ ባማረው ባህላዊ ውዝዋዜ፣ ልዩ በሆነው ባህላዊ የቡና አፈላል ሥርዓታችን እና

ሚያዝያ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. ፓስፖርት ዲሲ በተሰኘ ዝግጅት ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ኤምባሲአችን ከ 6 ሺ በላይ ጎብኚዎችን በደመቀ ሁኔታ አስተናግዷል። ጎብኚዎቻችን እጅግ ባማረው ባህላዊ ውዝዋዜ፣ ልዩ በሆነው ባህላዊ የቡና አፈላል ሥርዓታችን እና
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

በዛሬው ዕለት ከተከበሩ ሴናተር ማይክ ራውንድስ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርጌአለሁ። አገራችን እየተገበረች ያለችዉ ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም ኢትዮዽያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እያደረገችው ባለችው ጥረት ዙሪያ ገንቢ

በዛሬው ዕለት ከተከበሩ ሴናተር ማይክ ራውንድስ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርጌአለሁ። አገራችን እየተገበረች ያለችዉ ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም ኢትዮዽያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እያደረገችው ባለችው ጥረት ዙሪያ ገንቢ
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ላይ ገለጻ ለመስጠት እ.ኤ.አ. ሜይ 8 ቀን2025 በጠሩት መድረክ ላይ ተሳትፌአለሁ። በዕለቱ ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳኡ ጋር በሁለቱ ሀገራት

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ላይ ገለጻ ለመስጠት እ.ኤ.አ. ሜይ 8 ቀን2025 በጠሩት መድረክ ላይ ተሳትፌአለሁ። በዕለቱ ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳኡ ጋር በሁለቱ ሀገራት
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ያለበትን ደረጃ አስመልክቶ ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ.ም. በበይነ መረብ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር ፍሬያማ ውይይት በማድረጌ ተደስቻለሁ። የፕሮጀክቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ስለ ግድቡ

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ያለበትን ደረጃ አስመልክቶ ግንቦት 2 ቀን 2017 ዓ.ም. በበይነ መረብ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር ፍሬያማ ውይይት በማድረጌ ተደስቻለሁ።

የፕሮጀክቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ስለ ግድቡ
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

የኢቨንትስዲሲ ፕሬዝዳንትና ዋና ስራ አስፈጻሚ ከሆኑን ሚስ አንጌ ጌትስ አንዲሁም ከማኔጅመንት ቡድናቸው ጋር በቀጣይ ትብብር ለማድረግ በሚቻልባቸው እድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። ኢትዮጵያ የአለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ማዕከል እየሆነች

የኢቨንትስዲሲ ፕሬዝዳንትና ዋና ስራ አስፈጻሚ ከሆኑን ሚስ አንጌ ጌትስ አንዲሁም ከማኔጅመንት ቡድናቸው ጋር በቀጣይ ትብብር ለማድረግ በሚቻልባቸው እድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። ኢትዮጵያ የአለምአቀፍ ኮንፈረንሶች ማዕከል እየሆነች
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

በ 2025 የ SelectUSA Summit 2025 ላይ ለመሳተፍ ከመጡ ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች ጋር በኤምባሲያችን ባደረግነው ውይይት ደስ ብሎኛል። የኢትዮ-አሜሪካን ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ይህ ጠቃሚ አጋጣሚ ነበር። ይህንን እድል

በ 2025 የ SelectUSA Summit 2025 ላይ ለመሳተፍ ከመጡ ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች ጋር በኤምባሲያችን ባደረግነው ውይይት ደስ ብሎኛል። የኢትዮ-አሜሪካን ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ይህ ጠቃሚ አጋጣሚ ነበር። ይህንን እድል
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

በስቴት ዲፓርትመንት የአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ረዳት ፀሃፊ ሚስተር ቪንሴንት ዲ. ስፔራ በኤምባሲአችን ተገኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገናል። በተለይም በሰላም፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በሌሎች ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ዙሪያ

በስቴት ዲፓርትመንት የአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ረዳት ፀሃፊ ሚስተር ቪንሴንት ዲ. ስፔራ በኤምባሲአችን ተገኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገናል። በተለይም በሰላም፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በሌሎች ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ዙሪያ
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

በአገራችን ብልጽግናን ለማረጋገጥ እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሁሉን ያሳተፈ አካታች አገራዊ ምክክር ማካሄድ የሰለጠነ እና ሁሉን አሸናፊ የሚያደርግ መንገድ እንደሆነ በጽኑ አምናለሁ። ከመገዳደል ፖለቲካ ተላቀን የመደራደር ፖለቲካ ባህል የመገንቢያ

Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ 1446ኛው ዒድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቴ ነው። To all followers of the Islamic faith, I warmly wish you a peaceful

Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

አምባሳደር ቲቦር ናጊ በኤምባሲያችን ተገኝተው በኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነት ዙሪያ እጅግ ጠቃሚ ዉይይት በማካሄዳችን ደስ ብሎኛል። ውይይታችን በርካታ ሀሳቦችን ያነሳንበት ሲሆን፣ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊው ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚደረጉ

አምባሳደር ቲቦር ናጊ በኤምባሲያችን ተገኝተው በኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነት ዙሪያ እጅግ ጠቃሚ ዉይይት በማካሄዳችን ደስ ብሎኛል። ውይይታችን በርካታ ሀሳቦችን ያነሳንበት ሲሆን፣ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊው ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚደረጉ
Binalf Andualem Ashenef (@binalf7) 's Twitter Profile Photo

ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር የመጀመሪያ ግንኙነት በነጩ ቤተመንግስት ውስጥ በሚገኘው ቢሮአቸው አካሂደናል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአገሬ ኢትዮጵያን ክብር በሚመጥን መልኩ ላደረጉልኝ ደማቅ አቀባበል ከልብ የመነጨ ምስጋና አቀርባለሁ።

ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር የመጀመሪያ ግንኙነት በነጩ ቤተመንግስት ውስጥ በሚገኘው ቢሮአቸው አካሂደናል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአገሬ ኢትዮጵያን ክብር በሚመጥን መልኩ ላደረጉልኝ ደማቅ አቀባበል ከልብ የመነጨ ምስጋና አቀርባለሁ።