@dada_jemal
ID: 1313669451305361408
calendar_today07-10-2020 02:36:55
349 Tweet
598 Followers
572 Following
3 months ago
#ኢትዪጵያ ከዚህ ቀደም የተመድ የልማት ድርጅት 2024 ሪፓርት ይፋ እንዳደረገው 70% በመቶ ነጭ ድሃ በሆነባት ኢትዮጵያ 80 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ በአስከፊ ድህነት ውስጥ/ multidimensional poverty እንደሚገኝ በዝርዝር ሪፓሪቱ መካተቱ የሚታወስ ነው።
የብሄራዊ ባንክ ግዚ ማሞ ምህረቱ የዋጋ ግዥበት ከአምናው ሲነጻጸር ዘንድሮ ወደ 14% ዝቅ ብሏል ይላሉ። እስኪ እናንተ በምትኖሩበት አከባቢ አምና ከነበረበት ዋጋው የቀነሰ የአህል አይነት፣ እቃ ውይም አገልግሎት ካለ ይጥቀሱ::
#ዘመቻ ማእበል በሚል አዲስ ስያሜ አረመኔው ነፍሰ በላ ፋሽስት #አብይአህመድ በአማራ ህዝብ ላይ ያዘመተው ሰራዊት በአራቱም ቀጠናዎች በአማራ ፋኖ አርበኞች ድባቅ እየተመታ ተመክቶአል። ዘመቻ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል (አፋብሃ) የጎንደር ቃል
“የመንግስት ገቢን በከፍተኛ ደረጃ” ማሳደግ የሞት የሽረት ጉዳይ ነው” ሲተረጎም ሰማይ በጠቀሰው የኑሮ ውድነት ወገቡ በጎበደድው ህዝብ ላይ ከፍ ያለ ተጫማሪ ግብርና የተለያዩ መዋጮዎች ሊጨመሩበት ነው ማለት ነው። ይህ ጭምሪ የሚደረገው ገቢው እያደገ
“መደመራችን በጣም ካስደሰተህ” የዛን እለት ኢንተርኔቱን ለምን ጥርቅም አደረከው ታዲያ? በጣም ያስደነገጠኝ ለማለት ፈልገህ ነው?
Happy birthday, Dr. Milkessa! Kudos for your hard-hitting interviews that unmasked the brutality and deception of #AbiyAhmed.
ሰውዬው በቃ ለየለትና እንደ ሰፈር ዱርዬ አዳሜ ማለት ጀመረ?🤣🤭🤣 ሲያልቅ አያምር አሉ! ቆይ ግን ያልገባኝ ሞርጌጅና ልጅ ማሳደግ ምን አገናኘው? እኛ እንግዲህ የምናገኘው ዘርፈን ሳይሆን ሰርተን ነው ስለዚህ ሞርጌጅ አለብን😅 facebook.com/share/r/19PfCV…
2 months ago
የዐማራ ድያስፖራ 2ኛ ዓለም አቀፍ ጉባዔ ኦገስት 16/2025 በአርሊንግተን ቨርጅንያ ይካሄዳል:: በዐማራው ኃይሎች ኅብረት መመስረት ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ ያስቀምጣል:: ትግሉ እንዲሳካ የምትሹ ሁሉ ተሳተፉ: በጎ አስተዋፅኦ አድርጉ! ጊዜው አሁን ነው!
ወደዚህ ሰፈር መለስ ስንል ደግሞ የባህር በር ያገኘን ይመስል ብልጭልጩ በጎርፍ ተጥለቅልቆ ጠበቀን። ተገቢውን drainage system እንኳን ሳይኖረው ለፕሮፕጋንዳ ብቻ የተሰራ ፌክ መሆኑ ቀድሞ የታወቀ ነገር ስለሆነ ብዙም አይገርምም። የሚያሳዝነው በዚህ
facebook.com/share/v/1Gg1M7…
ሰላም ወገኖች ፥- ለማስታወስ፡- በነገው እለት ቅዳሜ ፣ ጁላይ 26 ቀን ከቀኑ (1:00 PM EST) ከምሽቱ 2 ሰአት ጀምሮ "ኢትዮጵያ ከየት ወዴት " በሚል ርእስ የኢትዮጵያን ትብብር ንቅናቄ (ኢትን) ባዘጋጀው ጉባኤ ላይ እንድተገኙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
ያለ ትርምስና ደም መፋሰስ መኖር የማይችለው ኦሕዴዳዊ አገዛዝ የሰሜኑን የውድመት ዘመቻ ወደ ምስራቅ በማዛወር ሶማሌ ክልልን ለመውረር እየተዘጋጀ ነው።
የታየ ቦጋለ ምሬት❗️
ሰላም ወገኖች፦ የ #ኢትዮጵያውያን የ #ኤርትራውያን የጋራ ውይይት መድረክ በመጪው ቅዳሜ ፣ ኦገስት 2 ቀን 2025 ፣ ከቀኑ 1 ሰአት (1:00 PM ESD) በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰአት ጀምሮ ይካሄዳል። ዝግጅቱ በልዪ ልዩ የኢትዮጵያውያን እና
“ኢትዮጵያ በማዕድን ኢንቨስትመንት ማራኪነት በአለም የመጨረሻ ደረጃ ላይ ተቀመጠች” ©️Capital ሁሉም የኢኮኖሚ ዜናዎች አሉታዊ ብቻ ናቸው። የብልፅግና ውሸቶች ሊሸፍኑት ያልቻሉት እውነታ።
.IOM - UN Migration 🇺🇳
ፋኖ አገዛዙን እያስጨነቀ ነው:: ==================== የአማራ ትራንስፖርት ቢሮ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች በጅማ ምን ገጠማቸው? ለሥልጠና ትናንት ጅማ የገቡት 20 የሚደርሱ የትራንስፖርት ሀላፊዎች የዐማራ ፋኖ በጎጃም ከአአ ባህርዳር በቡሬ በኩል
Hi, I’m supporting this fundraiser on GoFundMe. If you can, please consider supporting by donating or sharing the link. Every bit of support makes a huge difference. gofund.me/428a0051
a month ago
ወገን ኢትዪጵያውያን ሁሉ፦ “ኢትዮጵያ ከየት ወዴት" ታላቅ ጉባኤ ቅዳሜ August 23, 2025፣ሰዓቱ 1 pm EST (በኢትዮጵያ ነሐሴ 17, 2017 ዓ.ም. ከምሽቱ ፪ ሰዓት) ይካሄዳል። በልዩ ልዩ የኢትዮጵያውያን የዩቱብ የዜና አውታሮች በቀጥታ ይሰራጫል/live stream
youtu.be/sL3SDaXuyXs?si…