Amaru yeagolij (@yeagolij) 's Twitter Profile
Amaru yeagolij

@yeagolij

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር

ID: 1447171915601297408

calendar_today10-10-2021 12:08:11

23 Tweet

39 Takipçi

351 Takip Edilen

Amaru yeagolij (@yeagolij) 's Twitter Profile Photo

#Tplf በውስጡ የለለ ይፎክራል ግን ለውጮች ግን እግር ላይ ወድቆ እያለቀሱ ነው #ለቅሶ ይቀጥላል ኢትዮጵያ ትላንትም ዛሬም ታርካዊ አገር ናት!! #ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ❤❤❤❤

Amaru yeagolij (@yeagolij) 's Twitter Profile Photo

#እኛ የደቡብ ምዕራብ ሆነን የህዝብ ውሳኔውን የመረጠነው ...... #ስለ የክልሉ ማይክል የት ነው የሚል ሳይሆን የክልሉ የሚደራጁ መሥሪያ ቢሮዎች ለሁሉም ዞኖችና ልዪ ወረዳ ይከፋፍላል በሚል ነው የተሠማማነው!!

Amhara Media Corporation (@amecoonline) 's Twitter Profile Photo

ለ39ኛው የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡

ለ39ኛው የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡
Abrar Suleiman/አብራር ሱሌማን (@abrarsuleiman) 's Twitter Profile Photo

አፍጥኑት! የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲሱ አደረጃጀትና የለውጥ ሥራ ዓለም አቀፋዊና ጂኦ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ከግምት ያስገባ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ:: አደረጃጀቱ ወጪን በመቀነስ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ሥራ ለመሥራት ትኩረት ያደረገ መሆኑም ተገልጿል።

UN Human Rights Council (@un_hrc) 's Twitter Profile Photo

The United Nations🇺🇳 General Assembly elected 18 members of the #HumanRights Council bit.ly/3j0pAUY Argentina🇦🇷 Benin🇧🇯 Cameroon🇨🇲 Eritrea🇪🇷 Finland🇫🇮 Gambia🇬🇲 Honduras🇭🇳 India🇮🇳 Kazakhstan🇰🇿 Lithuania🇱🇹 Luxembourg🇱🇺 Malaysia🇲🇾 Montenegro🇲🇪 Paraguay🇵🇾 Qatar🇶🇦 Somalia🇸🇴 UAE🇦🇪 USA🇺🇸

The <a href="/UN/">United Nations</a>🇺🇳 General Assembly elected 18 members of the #HumanRights Council bit.ly/3j0pAUY

Argentina🇦🇷
Benin🇧🇯
Cameroon🇨🇲
Eritrea🇪🇷
Finland🇫🇮
Gambia🇬🇲
Honduras🇭🇳
India🇮🇳
Kazakhstan🇰🇿
Lithuania🇱🇹
Luxembourg🇱🇺
Malaysia🇲🇾
Montenegro🇲🇪
Paraguay🇵🇾
Qatar🇶🇦
Somalia🇸🇴
UAE🇦🇪
USA🇺🇸
Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@abiyahmedali) 's Twitter Profile Photo

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን የሚሆንበት ጊዜ ነው። በምድር በሰማይ ብለን፣ ኃይላችንን አስተባብረን፣ ክፍተታችንን ሞልተን፣ ለአንድ ዓላማ ተሰልፈን፣ በኢትዮጵያ ጠላቶች ፍጻሜ ላይ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናበሥራለን። 3/3

Demeke Mekonnen Hassen🇪🇹 (@demekehasen) 's Twitter Profile Photo

During a meeting with some #EU Ambassdors in #🇪🇹, I breifed them the situation in NRN part of the country & appreciated their support & understanding to the ppl. & gov't of 🇪🇹. I also called on them to extend their Humanitarian Airbridge support to the Amhara & Afar Regions too.

During a meeting with some #EU Ambassdors in #🇪🇹, I breifed them the situation in NRN part of the country &amp; appreciated their support &amp; understanding to the ppl. &amp; gov't of 🇪🇹. I also called on them to extend their Humanitarian Airbridge support to the Amhara &amp; Afar Regions too.
Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@abiyahmedali) 's Twitter Profile Photo

የኢትዮጵያ ሕዝብ በሁሉም መስክ ተባብሮ ሲነሣ ውጤቱ ድል ነው። በግንባር፣ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በኮሙኒኬሽን፣ በስንቅ ዝግጅት፣ ዘማች በመከባከብ፣ ጸጥታ በማስከበር፣ተፈናቃዮችን በመደገፍ. በሁሉም ግንባሮች ለዘመታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ!

የኢትዮጵያ ሕዝብ በሁሉም መስክ ተባብሮ ሲነሣ ውጤቱ ድል ነው። በግንባር፣ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በኮሙኒኬሽን፣ በስንቅ ዝግጅት፣ ዘማች በመከባከብ፣ ጸጥታ በማስከበር፣ተፈናቃዮችን በመደገፍ. በሁሉም ግንባሮች ለዘመታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
Office of the Prime Minister - Ethiopia (@pmethiopia) 's Twitter Profile Photo

Call to the Ethiopian Diaspora: Continue raising your voices in a united manner. There is a time & place for ideological differences & opposition but not when the existence of your country is being tested by forces far and near. (1/2)

Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@abiyahmedali) 's Twitter Profile Photo

ኢትዮጵያ ተስፋ መቁረጥን ራሱን ተስፋ አስቆርጣዋለች። የማያውቋት ተነሡባት። የሚያውቋት ተነሡላት። የማያውቋት ዘመቱባት፤ የሚያውቋት ዘመቱላት። ኢትዮጵያ ማለት ሲነኳት ማንም የማያውቀውን ኃይሏን የምታወጣ ሀገር ናት። እየሆነ ያለውም ይሄ ነው።

EBC WORLD (@ebczena) 's Twitter Profile Photo

The National Security Council of Ethiopia discussed current security issues in the country and set forth future directions, said #POEthiopia.

The National Security Council of Ethiopia discussed current security issues in the country and set forth future directions, said #POEthiopia.
Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 (@abiyahmedali) 's Twitter Profile Photo

I commend Recep Tayyip Erdoğan for sustaining a platform that continues to advance and promote mutually beneficial cooperation between Turkey and African countries. This Summit is an important mechanism for development cooperation.

I commend <a href="/RTErdogan/">Recep Tayyip Erdoğan</a> for sustaining a platform that continues to advance and promote mutually beneficial cooperation between Turkey and African countries. This Summit is an important mechanism for development cooperation.
FDRE Government Communication Service (@fdreservice) 's Twitter Profile Photo

The decision to temporarily halt the advance of our defense forces to Tigray came also at a time where, as always, TPLF is busy writing a fiction on Tigray massacre by collecting bodies of thousands of TPLF forces who lost their lives in Afar and Amhara fronts and preparing 1/3